ማስታወቂያ
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም መጋቢት 13 እና 14/ 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን በተቋሙ ድረ-ገጽ እና ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ማግኘት እንደሚችሉ እንገልፃለን።
👉 https://ics.gov.et/information/written-exam-announcement/
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
Telegram: https://t.me/Icsofficialservice
Facebook: www.facebook.com/ethiservice
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም መጋቢት 13 እና 14/ 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን በተቋሙ ድረ-ገጽ እና ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ማግኘት እንደሚችሉ እንገልፃለን።
👉 https://ics.gov.et/information/written-exam-announcement/
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
Telegram: https://t.me/Icsofficialservice
Facebook: www.facebook.com/ethiservice