6/5/2017
ለት/ቤታችን መምህራን በሙሉ
የጡረታ መለያ ቁጥር እና ቋሚ ቅጥር የሌላችሁ የት/ቤታችን መምህራን ከጥር1-ጥር 30/2017ዓ.ም ድረስ ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ በመያዝ እና የሚባዙ ቅፃችን በማባዛት ኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በመገኘት የጡረታ መለያ ቁጥር እና ቋሚ ቅጥር እንዲሰጣችሁ ትምህርት መምሪያዉ በአክብሮት ያሳስባል፡፡
ት/ቤቱ
ለት/ቤታችን መምህራን በሙሉ
የጡረታ መለያ ቁጥር እና ቋሚ ቅጥር የሌላችሁ የት/ቤታችን መምህራን ከጥር1-ጥር 30/2017ዓ.ም ድረስ ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ በመያዝ እና የሚባዙ ቅፃችን በማባዛት ኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በመገኘት የጡረታ መለያ ቁጥር እና ቋሚ ቅጥር እንዲሰጣችሁ ትምህርት መምሪያዉ በአክብሮት ያሳስባል፡፡
ት/ቤቱ