ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀዉ የኔዘርላንድ እና የኦስትሪያ ጨዋታ የክለባችን ተጫዋቾች ኮዲ ጋክፖ እና ቨርጅል ቫንዳይክ ለሀገራቸዉ ኔዘርላንድ ሙሉ 90 ደቂቃ መጫወት ሲችሉ ርያን ግራቨንበርክ ዛሬም ምንም ደቂቃ ሳይጫወት ቀርቷል።
ጋክፖ ለሀገሩ ግብ ቢያስቆጥርም ኔዘርላንድ 3-2 መሸነፏን ተከትሎ ምድቧን በ3ኝነት በማጠናቀቅ ጥሎ ማለፉን ለመቀላቀል የሌሎች ሀገራትን ዉጤት የመጠበቅ ግዴታ ዉስጥ ገብታለች ! 🇳🇱
𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚|| @zena_Liverpool_club
𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚|| @zena_Liverpool_club
ጋክፖ ለሀገሩ ግብ ቢያስቆጥርም ኔዘርላንድ 3-2 መሸነፏን ተከትሎ ምድቧን በ3ኝነት በማጠናቀቅ ጥሎ ማለፉን ለመቀላቀል የሌሎች ሀገራትን ዉጤት የመጠበቅ ግዴታ ዉስጥ ገብታለች ! 🇳🇱
𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚|| @zena_Liverpool_club
𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚|| @zena_Liverpool_club