የሀዘን መግለጫ
***
የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ የማኔጅመንት አባላት እና መላዉ ሰራተኞች፤ የካቲት 04/2017 ዓ.ም በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ በደረሰዉ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን የተሰማቸውን መሪር ሃዘን እየገለፁ፤ ለተጎጂ ቤተሰቦች እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን ይመኛሉ፡፡
***
የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ የማኔጅመንት አባላት እና መላዉ ሰራተኞች፤ የካቲት 04/2017 ዓ.ም በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ በደረሰዉ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን የተሰማቸውን መሪር ሃዘን እየገለፁ፤ ለተጎጂ ቤተሰቦች እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን ይመኛሉ፡፡