ሰበር~ የድል ዜና
ጣርማበር፣ ደብረሲና ፣ ሸዋሮቢትና ራሳ !!
ሳምንት ያስቆጠረው የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ተጋድሎ
ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም
ከሳምንት በላይ በሸዋ ወደ ራሳ ያለ የሌለ ሀይሉን ለቃቅሞ ወደ ራሳ ለመግባት የሞከረው የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ሰራዊት መውጫ ጠፍቶት በራሳ ሸለቆዎች ላይ እየረገፈ ይገኛል። በረሃብና በውሃ ጥም የተዝለፈለፈው ወራሪው ሴት ደፋሪ የአብይ አህመድ ስልጣን ጠባቂ ቅጥረኛ ሰራዊት ወደ አልሞ ተኳሾቹ ቀዬ ዘው ብሎ ገብቶ መውጫ ጠፍቶት እየተገረፈ ይገኛል።
ድሽቃን እንደክላሽ የሚተኩሱት የመከታው ማሞ ልጆች ዛሬ አድማሱን ባሰፋው አውደ ውጊያ በጣርማበር ፣ደብረሲና ሾላሜዳ ላይ በሞርተር የታገዘ ትልቅ ትንቅንቅ እያደረጉ ይገኛሉ። አርበኛ ስንታየሁ ማሞ(ራንቦ) ክፍለጦር ፤ማንበግር ንጉስ ሻለቃ ከደብረሲና ጣርማበርና ሻላሜዳ የጠላትን ሀይል እየገረፈችው ትገኛለች። በተጨማሪ የአፄ ዘረያዕቆብ ክፍለጦር ጣይቱ ብርጌድ አንድ ሻለቃ በራሳው አውደውጊያ እየተሳተፈች ነው።
በሌላ ግንባር ደጃዝማች ተሳማ አርገጤ ክፍለጦርና 7ለ70 ክፍለጦሮች በሸዋሮቢት ዙሪያ ማፉድና ገደባ የጠላትን ጦር እያረገፉት ይገኛሉ። በአውደውጊያው የጠላት ዙ-23 ከጥቅም ውጪ ሲሆን ከሸዋሮቢት አካባቢ ያለው የጠላት ሀይል መድፍ እያስወነጨፈ ይገኛል። በተመሳሳይ ገደባ ጊዮርጊስ ላይ የጠላት አንድ ኦራል ሲማረክ ከአንድ ሻለቃ በላይ ሀይል ተደምስሷል።
ድል ለአማራ ህዝብ !!
ድል ለአማራ ፋኖ !!
ጣርማበር፣ ደብረሲና ፣ ሸዋሮቢትና ራሳ !!
ሳምንት ያስቆጠረው የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ተጋድሎ
ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም
ከሳምንት በላይ በሸዋ ወደ ራሳ ያለ የሌለ ሀይሉን ለቃቅሞ ወደ ራሳ ለመግባት የሞከረው የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ሰራዊት መውጫ ጠፍቶት በራሳ ሸለቆዎች ላይ እየረገፈ ይገኛል። በረሃብና በውሃ ጥም የተዝለፈለፈው ወራሪው ሴት ደፋሪ የአብይ አህመድ ስልጣን ጠባቂ ቅጥረኛ ሰራዊት ወደ አልሞ ተኳሾቹ ቀዬ ዘው ብሎ ገብቶ መውጫ ጠፍቶት እየተገረፈ ይገኛል።
ድሽቃን እንደክላሽ የሚተኩሱት የመከታው ማሞ ልጆች ዛሬ አድማሱን ባሰፋው አውደ ውጊያ በጣርማበር ፣ደብረሲና ሾላሜዳ ላይ በሞርተር የታገዘ ትልቅ ትንቅንቅ እያደረጉ ይገኛሉ። አርበኛ ስንታየሁ ማሞ(ራንቦ) ክፍለጦር ፤ማንበግር ንጉስ ሻለቃ ከደብረሲና ጣርማበርና ሻላሜዳ የጠላትን ሀይል እየገረፈችው ትገኛለች። በተጨማሪ የአፄ ዘረያዕቆብ ክፍለጦር ጣይቱ ብርጌድ አንድ ሻለቃ በራሳው አውደውጊያ እየተሳተፈች ነው።
በሌላ ግንባር ደጃዝማች ተሳማ አርገጤ ክፍለጦርና 7ለ70 ክፍለጦሮች በሸዋሮቢት ዙሪያ ማፉድና ገደባ የጠላትን ጦር እያረገፉት ይገኛሉ። በአውደውጊያው የጠላት ዙ-23 ከጥቅም ውጪ ሲሆን ከሸዋሮቢት አካባቢ ያለው የጠላት ሀይል መድፍ እያስወነጨፈ ይገኛል። በተመሳሳይ ገደባ ጊዮርጊስ ላይ የጠላት አንድ ኦራል ሲማረክ ከአንድ ሻለቃ በላይ ሀይል ተደምስሷል።
ድል ለአማራ ህዝብ !!
ድል ለአማራ ፋኖ !!