ጀግናው ተሰውቷል:: እኔም የሰማሁት ዘግይቼ ነው!!
ለነገሩ እሱ ቢሰዋም የልቡን ሰርቶ ነው:: በአጠቃላይ ሰሞኑን በአማራ ሳይንት ቀጠና በሰፊው የምዕራብ ወሎ ግንባር ነገሮች በፍጥነት ተቀይረዋል::
2 መከላከያ እና ሚሊሻዎች የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር አትሮንስ ብርጌድን በመሀል ሳይንት ወረዳ ግንባር ተቀላቅለው ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል የሚል መረጃ አሁን ደርሶኛል:: የአትሮንስ ብርጌድ አዛዥ ፋኖ ጎሹ ታረቀኝ የጠላትን አቅም እያሽመደመደው ነው:: ቁልፍ አዋጊዎችን አምጥቶበታል::
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚሁ በአማራ ሳይንት ቀጠና በለጋምቦ ወረዳ ግንባር ገነቴ አቅራቢያ ሰሞኑን ታሪክ ሲሰራ ሰንብቶ ኖሯል:: ጥር 6 ለ7 ሌሊት በተደረገ ጦርነት የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለ ጦር አደራጅ ኮሚቴ አባል እና የክፍለ ጦሩ ስራ አስፈጻሚ የሆነው ኮማንዶ ተመስገን ሳይንቴው ጀብዱ ፈፅሞ በጀግንነት ተሰውቷል::
የኮሩ ጊዜያዊ ኮሚቴው ተሰባስቦ አዳዲስ ስራ አስፈጻሚዎችን በመሰየም በሰራዊቱ ሊያፀድቅ ከየቦታው ተሰባስቦ ለጋምቦ ወረዳ እና ወግዲ ወረዳ ድንበር አቅራቢያ የምትገኝ ብስቁልል የምትባል መንደር ውስጥ ከኮሩ አዛዥ አርበኛ አደም አሊ ጋር ውይይት ላይ ሳሉ የኮሩ አዛዥ አጃቢ የነበረና ከቀናት በፊት ከድቶ ወደ መንግስት የገባ የየሹም አካባቢ ተወላጅ ባንዳ ከወግዲ ወረዳ በኩል ጠላትን እየመራ መጥቶ ከሌሎች የጎረቤት ወረዳዎችም ተጨማሪ ኃይል በቦታው በመድረስ ሌሊት ከባባ ቢፈፅምም ጀግኖች በታትነውታል::
ሞት አይፈሬው ሳይንቴ ከ4 ወረዳዎች የጥምር ጦሩ ጊዜያዊ ካምፓች ተውጣጥቶ በመጣ ከ400 የማያንስ መከላከያ እና እልቆ የለሽ አ.ሚ.ፓ. (አጥቦ አይለብሴ ሚሊሻ...አድማ ብተና እና ፓሊስ) ድብልቅ ሰራዊት ጋር በነበረው ትንቅንቅ በርካታ ጠላት ደምስሶ ተሰውቷል::
የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር አዛዥ አርበኛ አደም አሊ ጋር ውጊያን በመምራት ላይ ሳለ ነው ኮማንዶ ተመስገን የተሰዋው:: ፊት ለፊት ሲዋጋ ቆይቶ ከበባ ሰብረው እና ጠላትን ከምሽጉ ነቅለው በማስፈርጠጥ ታላቅ ገድል እየፈፀሙ ባሉበት ቅጽበት ነው በድንገት የተመታው::
በዚህ አውደ ውጊያ ከወግዲ በኩል ከመጣው ጥምር ጦር ብቻ 30 በጥይት ቀምሶ 17ቱ ሙት ሲሆን ቀሪው ቆስሏል::
በለጋምቦ በኩልም ከዚህ ያላነሰ ቁጥር ያለው ጠላት ተደምስሶ 20ዎቹ ጊምባ ተቀብረዋል:: ከ5 ቀናት በኋላ ከትናንት በስቲያ አስከሬን ለቀማ ወደ ውጊያው ቀጠና የተጓዘው ጠላት አርሶአደሮችን አፋልጉኝ ብሎ አስገድዶ ሲፈልግ ቆይቶ የ6 ወታደሮችን እግር አግኝቷል::
በብስቁልሉ ኦፕሬሽን በድምሩ ከ60 በላይ ጠላት እንደተመታ ነው መረጃዎች የሚያሳዩት:: የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለ ጦር ኦርዲናንስ ኃላፊን ጨምሮ አንድ የንጉሥ ሚካኤል አሊ ክፍለ ጦር ፋኖ መቁሰሉ የተገለፀ ሲሆን ከኮማንዶ ተመስገን ሳይንቴው ጋር መስዋዕትነት የከፈለም ሳይኖር እንዳልቀረ ነው የሰማሁት::
በጥቂት መስዋዕትነት አስገራሚ የሚባል ጀብዱ ተፈፅሟል ኮማንዶ ተመስገን እንደተሰዋም አንቆጥረውም ሲሉ ነው ጓዶቹ የገለፁት:: ሞት አይፈሬው ጀግና የሳይንቴይቱ ልጅ ከአዲስ አበባ ድረስ ወደ ግንባር ከገባ ሁለት ወር አልሆነውም:: የቀኝ አዝማች ይታገሱን ደም የምንመልሰው ህዝባችን ነጻ ሲወጣ ነው ብሎ የወንድሙን ደም ሊመልስ ገብቶ የልቡን ሰርቶ ተሰውቷል:: ለቃሉ ታምኖ የወንድሙንም አደራ ተሸክሞ እስከ ሞት ድረስ በሀቅ ታግሎ አርፏል:: ይህ ወርቃማ ዕድል ነው:: የዚህ ታሪክ ባለቤት ሆኖ ስም አስሮ መሰዋት መታደል ነው እንጅ ሞት አይባልም!!
ለወዳጅ ዘመድ እና ለጓዶቹ በሙሉ መጽናናትን እመኛለሁ!! ነፍስ ይማር!!
ለነገሩ እሱ ቢሰዋም የልቡን ሰርቶ ነው:: በአጠቃላይ ሰሞኑን በአማራ ሳይንት ቀጠና በሰፊው የምዕራብ ወሎ ግንባር ነገሮች በፍጥነት ተቀይረዋል::
2 መከላከያ እና ሚሊሻዎች የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር አትሮንስ ብርጌድን በመሀል ሳይንት ወረዳ ግንባር ተቀላቅለው ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል የሚል መረጃ አሁን ደርሶኛል:: የአትሮንስ ብርጌድ አዛዥ ፋኖ ጎሹ ታረቀኝ የጠላትን አቅም እያሽመደመደው ነው:: ቁልፍ አዋጊዎችን አምጥቶበታል::
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚሁ በአማራ ሳይንት ቀጠና በለጋምቦ ወረዳ ግንባር ገነቴ አቅራቢያ ሰሞኑን ታሪክ ሲሰራ ሰንብቶ ኖሯል:: ጥር 6 ለ7 ሌሊት በተደረገ ጦርነት የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለ ጦር አደራጅ ኮሚቴ አባል እና የክፍለ ጦሩ ስራ አስፈጻሚ የሆነው ኮማንዶ ተመስገን ሳይንቴው ጀብዱ ፈፅሞ በጀግንነት ተሰውቷል::
የኮሩ ጊዜያዊ ኮሚቴው ተሰባስቦ አዳዲስ ስራ አስፈጻሚዎችን በመሰየም በሰራዊቱ ሊያፀድቅ ከየቦታው ተሰባስቦ ለጋምቦ ወረዳ እና ወግዲ ወረዳ ድንበር አቅራቢያ የምትገኝ ብስቁልል የምትባል መንደር ውስጥ ከኮሩ አዛዥ አርበኛ አደም አሊ ጋር ውይይት ላይ ሳሉ የኮሩ አዛዥ አጃቢ የነበረና ከቀናት በፊት ከድቶ ወደ መንግስት የገባ የየሹም አካባቢ ተወላጅ ባንዳ ከወግዲ ወረዳ በኩል ጠላትን እየመራ መጥቶ ከሌሎች የጎረቤት ወረዳዎችም ተጨማሪ ኃይል በቦታው በመድረስ ሌሊት ከባባ ቢፈፅምም ጀግኖች በታትነውታል::
ሞት አይፈሬው ሳይንቴ ከ4 ወረዳዎች የጥምር ጦሩ ጊዜያዊ ካምፓች ተውጣጥቶ በመጣ ከ400 የማያንስ መከላከያ እና እልቆ የለሽ አ.ሚ.ፓ. (አጥቦ አይለብሴ ሚሊሻ...አድማ ብተና እና ፓሊስ) ድብልቅ ሰራዊት ጋር በነበረው ትንቅንቅ በርካታ ጠላት ደምስሶ ተሰውቷል::
የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር አዛዥ አርበኛ አደም አሊ ጋር ውጊያን በመምራት ላይ ሳለ ነው ኮማንዶ ተመስገን የተሰዋው:: ፊት ለፊት ሲዋጋ ቆይቶ ከበባ ሰብረው እና ጠላትን ከምሽጉ ነቅለው በማስፈርጠጥ ታላቅ ገድል እየፈፀሙ ባሉበት ቅጽበት ነው በድንገት የተመታው::
በዚህ አውደ ውጊያ ከወግዲ በኩል ከመጣው ጥምር ጦር ብቻ 30 በጥይት ቀምሶ 17ቱ ሙት ሲሆን ቀሪው ቆስሏል::
በለጋምቦ በኩልም ከዚህ ያላነሰ ቁጥር ያለው ጠላት ተደምስሶ 20ዎቹ ጊምባ ተቀብረዋል:: ከ5 ቀናት በኋላ ከትናንት በስቲያ አስከሬን ለቀማ ወደ ውጊያው ቀጠና የተጓዘው ጠላት አርሶአደሮችን አፋልጉኝ ብሎ አስገድዶ ሲፈልግ ቆይቶ የ6 ወታደሮችን እግር አግኝቷል::
በብስቁልሉ ኦፕሬሽን በድምሩ ከ60 በላይ ጠላት እንደተመታ ነው መረጃዎች የሚያሳዩት:: የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለ ጦር ኦርዲናንስ ኃላፊን ጨምሮ አንድ የንጉሥ ሚካኤል አሊ ክፍለ ጦር ፋኖ መቁሰሉ የተገለፀ ሲሆን ከኮማንዶ ተመስገን ሳይንቴው ጋር መስዋዕትነት የከፈለም ሳይኖር እንዳልቀረ ነው የሰማሁት::
በጥቂት መስዋዕትነት አስገራሚ የሚባል ጀብዱ ተፈፅሟል ኮማንዶ ተመስገን እንደተሰዋም አንቆጥረውም ሲሉ ነው ጓዶቹ የገለፁት:: ሞት አይፈሬው ጀግና የሳይንቴይቱ ልጅ ከአዲስ አበባ ድረስ ወደ ግንባር ከገባ ሁለት ወር አልሆነውም:: የቀኝ አዝማች ይታገሱን ደም የምንመልሰው ህዝባችን ነጻ ሲወጣ ነው ብሎ የወንድሙን ደም ሊመልስ ገብቶ የልቡን ሰርቶ ተሰውቷል:: ለቃሉ ታምኖ የወንድሙንም አደራ ተሸክሞ እስከ ሞት ድረስ በሀቅ ታግሎ አርፏል:: ይህ ወርቃማ ዕድል ነው:: የዚህ ታሪክ ባለቤት ሆኖ ስም አስሮ መሰዋት መታደል ነው እንጅ ሞት አይባልም!!
ለወዳጅ ዘመድ እና ለጓዶቹ በሙሉ መጽናናትን እመኛለሁ!! ነፍስ ይማር!!