ባለፉት ዘጠኝ ወራት 11.81 ቢልዮን ብር የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ ወጥ ገንዘብ መያዝ ተችሏል
ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተከናወነ የኮንትሮባንድ መከላከል ስራ ግምታዊ ዋጋቸው ብር 8.0 ቢሊዮን የሆነ የገቢ ኮንትሮባንድ እና ብር 3.82 ቢሊዮን የወጪ ኮንትሮባንድ በድምሩ ብር 11.81 የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ ወጥ ገንዘብ መያዝ መቻሉ ተግልጿል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡-https://www.facebook.com/ERCA.info/posts/745697464401320?ref=embed_post
ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተከናወነ የኮንትሮባንድ መከላከል ስራ ግምታዊ ዋጋቸው ብር 8.0 ቢሊዮን የሆነ የገቢ ኮንትሮባንድ እና ብር 3.82 ቢሊዮን የወጪ ኮንትሮባንድ በድምሩ ብር 11.81 የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ ወጥ ገንዘብ መያዝ መቻሉ ተግልጿል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡-https://www.facebook.com/ERCA.info/posts/745697464401320?ref=embed_post