ከ330 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
ታህሳስ 9/ 2017 ( ገቢዎች ሚንስቴር )
የጉምሩክ ኮሚሽን ከህዳር 27 እስከ ታህሳስ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 308.8 ሚሊዮን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 23.1 ሚሊዮን ብር የወጭ፤ በድምሩ 331.9 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተይዘዋል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ወርቅ፣ ቡና፣ ጥራጥሬ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ የመዋቢያ እቃዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች ፣ መድኃኒት፣ ምግብ ነክ እቃዎች ፣ የተለያዩ ተሽከርካሪዎች እና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://shorturl.at/CQnXV
ታህሳስ 9/ 2017 ( ገቢዎች ሚንስቴር )
የጉምሩክ ኮሚሽን ከህዳር 27 እስከ ታህሳስ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 308.8 ሚሊዮን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 23.1 ሚሊዮን ብር የወጭ፤ በድምሩ 331.9 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተይዘዋል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ወርቅ፣ ቡና፣ ጥራጥሬ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ የመዋቢያ እቃዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች ፣ መድኃኒት፣ ምግብ ነክ እቃዎች ፣ የተለያዩ ተሽከርካሪዎች እና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://shorturl.at/CQnXV