መጀመሪያ እንዳልስቅ ኑ አፌን ያዙልኝ።
ሲቀጥል የመንግስት ሆስፒታል ውስጥ የአንድ እምነት ተከታይ ብቻ አይገለገልም። ታዲያ የእምነቱ ተከታይ ባልሆኑትም ላይ ነው የጮኹባቸው? ኃይማኖትና መንግስት ይለያያል ይሉና ህጉ የሚተገበረው እስልምና ላይ ነው። አሁን ይህን እንደ ጀብዱ መዘገብ ምን ይባላል?
ይህኔ ሙስሊሞች ይህን ቢያደርጉ ኖሮ ቦምብ ሊያፈነዱ መጡ ሊሉ ይችላሉ።
ለማንኛውም ዘንድሮ ከእስከዛሬው አንፃር አደብ አስተውለናል! ምን ተገኝቶ ነው¿ ወይንስ ምን ታጥቶ ነው¿ ሁሉም በራሱ ቢዚ ሲሆንና ድካውን እያወቀ ሲመጣ ጥሩ ነው።
ሲቀጥል የመንግስት ሆስፒታል ውስጥ የአንድ እምነት ተከታይ ብቻ አይገለገልም። ታዲያ የእምነቱ ተከታይ ባልሆኑትም ላይ ነው የጮኹባቸው? ኃይማኖትና መንግስት ይለያያል ይሉና ህጉ የሚተገበረው እስልምና ላይ ነው። አሁን ይህን እንደ ጀብዱ መዘገብ ምን ይባላል?
ይህኔ ሙስሊሞች ይህን ቢያደርጉ ኖሮ ቦምብ ሊያፈነዱ መጡ ሊሉ ይችላሉ።
ለማንኛውም ዘንድሮ ከእስከዛሬው አንፃር አደብ አስተውለናል! ምን ተገኝቶ ነው¿ ወይንስ ምን ታጥቶ ነው¿ ሁሉም በራሱ ቢዚ ሲሆንና ድካውን እያወቀ ሲመጣ ጥሩ ነው።