የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት በምሽት ጎበኙ።
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ፣የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር ፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የሥራ ኀላፊዎች፣ የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጋሻው አወቀ ፣ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አወቀ አስፈሬን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት በምሽት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ፣የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር ፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የሥራ ኀላፊዎች፣ የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጋሻው አወቀ ፣ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አወቀ አስፈሬን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት በምሽት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል