ኢትዮጵያ በዚህ አመት የማዳበሪያ ግዢ የፈፀመችው ሙሉ በሙሉ ከራሺያ ሲሆን የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ዋና ስራ አስፈፃሚ በትናንትናው እለት የጭነት እና የማውረድ ሂደትን ለማሳየት የአርካይቭ ፎቶ መጠቀማቸውን እንደ ማሳያ በማቅረብ ከቅርብ ግዜ ወዲህ የወረደ የፌስቡክ “ትግል” እያደረገ የሚገኘው ጃዋር መሀመድ ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያ ለአርሶ አደር ሊከፋፈል ነው የሚል የተዛባ መረጃ ሲያሰራጭ አምሽቷል::
እራሱን የፓለቲካ ስትራቴጂስት አድርጎ የሚያቀርበው እና በብዙዎች እንደ ጥልቅ አሰላሳይ እና የመረጃ ሰው የሚታየው ጀዋር ኢትዮጵያ በዚህ አመት ስላስገባችው ማዳበሪያ ኢ/ር ታከለ በስህተት የለጠፋትን የቆየ ምስል ብቻ እንደ ማስረጃ በማቅረብ ብዙ ትንታኔ እና ከ 6 በላይ ፖስቶችን አጋርቷል::
“ስትራቴጂስቱ “ ጃዋር እውነት ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያ ገብቶ ከሆነ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ምርመራ በማድረግ እና ማስረጃዎችን በማቅረብ መንግስትን ቢሞግት ተገቢ ይሆን ነበር:: ለማንኛውም ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያም የለም የተፈጠረው በተራ ስህተት ምክንያት ብቻ የተፈጠረ ውዥንብር ነው::
እራሱን የፓለቲካ ስትራቴጂስት አድርጎ የሚያቀርበው እና በብዙዎች እንደ ጥልቅ አሰላሳይ እና የመረጃ ሰው የሚታየው ጀዋር ኢትዮጵያ በዚህ አመት ስላስገባችው ማዳበሪያ ኢ/ር ታከለ በስህተት የለጠፋትን የቆየ ምስል ብቻ እንደ ማስረጃ በማቅረብ ብዙ ትንታኔ እና ከ 6 በላይ ፖስቶችን አጋርቷል::
“ስትራቴጂስቱ “ ጃዋር እውነት ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያ ገብቶ ከሆነ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ምርመራ በማድረግ እና ማስረጃዎችን በማቅረብ መንግስትን ቢሞግት ተገቢ ይሆን ነበር:: ለማንኛውም ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያም የለም የተፈጠረው በተራ ስህተት ምክንያት ብቻ የተፈጠረ ውዥንብር ነው::