በምስራቅ ሸዋ ዞን ቦሰት ወረዳ የመንጫስ አካል የሆኑ 12 ታጣቂዎች የመንግሥት የሰላም ጥሪን ተቀብለው ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው እጅ ሰጥተዋል።
ራስን ለማትረፍ የሰላም መንገድን መምረጥ ብልህነት ጀግንነት ነውና በቀጠናው የቀራችሁ ሌሎች ታጣቂዎች ካላችሁም የሰላሙን በር ዕድሉን ለመጠቀም አልረፈደምና ዛሬውኑ ወስኑ። ተጠቀሙበት።
ራስን ለማትረፍ የሰላም መንገድን መምረጥ ብልህነት ጀግንነት ነውና በቀጠናው የቀራችሁ ሌሎች ታጣቂዎች ካላችሁም የሰላሙን በር ዕድሉን ለመጠቀም አልረፈደምና ዛሬውኑ ወስኑ። ተጠቀሙበት።