አምቦ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ገለፃ ሰጥቷል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከአምቦ ከተማ ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር ገለፃውን የሰጠ ሲሆን፤ የተማሪዎቹን የስነ-ልቦና ዝግጁነት ለማጎልበት ያስቻለ እንደነበር ተገልጿል፡፡
በአምቦ ከተማ ከሚገኙ ሰባት የሁለተኛ ደረጃ፣ የመሰናዶ እና የአዳሪ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በመርሐግብሩ ተሳትፈዋል፡፡
@tikvahuniveristy
ዩኒቨርሲቲው ከአምቦ ከተማ ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር ገለፃውን የሰጠ ሲሆን፤ የተማሪዎቹን የስነ-ልቦና ዝግጁነት ለማጎልበት ያስቻለ እንደነበር ተገልጿል፡፡
በአምቦ ከተማ ከሚገኙ ሰባት የሁለተኛ ደረጃ፣ የመሰናዶ እና የአዳሪ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በመርሐግብሩ ተሳትፈዋል፡፡
@tikvahuniveristy