አሜሪካ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) ልትወጣ ስለማሰቧ እየገለፀች ነው!
ምክንያታቸው UN ባለ ትልቅ በጀት አዋጪዋን ሀገር አሜሪካንን ማስቀደም አልቻለም ነው!
አሜሪካ 28% (በ2022 ብቻ 18 ቢሊየን ዶላር ከፍላለች)፤ ቻይና 15%፤ ጃፓን (8.5%)፤ ጀርመን እና እንግሊዝ በተከታታይ ከፍተኛ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጀት ድርሻ የያዙ ናቸው።
የድርጅቱ አባል ሆነው የሚጠበቅባቸውን የበጀት መዋጮ የማያደርጉ ሀገራት ጥቂት አይደሉም! ለምሳሌ ኢራን፤ ባርባዶስ፤ ኮሞሮስ፤ ኮንጎ፤ ጊኒ፤ ፓፓዋ ኒው ጊኒ፤ ቬንዙዌላ፤ ሱዳን እና ሳዎቶሜ ናቸው።
ኢትዮጵያ በ2022 (289 ሺ ዶላር)፤ በ2023 (292ሺ ዶላር)፤ በ2024 (315 ሺ ዶላር)፤ 2025 (340ሺ ዶላር) መዋጮ አድርጋለች!
የአሜሪካንን መውጣት እንደ አንድ ሃገር መውጣት ለመመልከት ከባድ ነው!
መግለጫውን ማንበብ ለምትፈልጉ https://www.whitehouse.gov/presidential-actions/2025/02/withdrawing-the-united-states-from-and-ending-funding-to-certain-united-nations-organizations-and-reviewing-united-states-support-to-all-international-organizations/
ምክንያታቸው UN ባለ ትልቅ በጀት አዋጪዋን ሀገር አሜሪካንን ማስቀደም አልቻለም ነው!
አሜሪካ 28% (በ2022 ብቻ 18 ቢሊየን ዶላር ከፍላለች)፤ ቻይና 15%፤ ጃፓን (8.5%)፤ ጀርመን እና እንግሊዝ በተከታታይ ከፍተኛ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጀት ድርሻ የያዙ ናቸው።
የድርጅቱ አባል ሆነው የሚጠበቅባቸውን የበጀት መዋጮ የማያደርጉ ሀገራት ጥቂት አይደሉም! ለምሳሌ ኢራን፤ ባርባዶስ፤ ኮሞሮስ፤ ኮንጎ፤ ጊኒ፤ ፓፓዋ ኒው ጊኒ፤ ቬንዙዌላ፤ ሱዳን እና ሳዎቶሜ ናቸው።
ኢትዮጵያ በ2022 (289 ሺ ዶላር)፤ በ2023 (292ሺ ዶላር)፤ በ2024 (315 ሺ ዶላር)፤ 2025 (340ሺ ዶላር) መዋጮ አድርጋለች!
የአሜሪካንን መውጣት እንደ አንድ ሃገር መውጣት ለመመልከት ከባድ ነው!
መግለጫውን ማንበብ ለምትፈልጉ https://www.whitehouse.gov/presidential-actions/2025/02/withdrawing-the-united-states-from-and-ending-funding-to-certain-united-nations-organizations-and-reviewing-united-states-support-to-all-international-organizations/