የበዓል ስጦታ ከዓባይ ባንክ!
-----------------------------
ዓባይ ባንክ የጥምቀትን በዓል ምክንያት በማድረግ እስከ ጥር 12/2017 ዓ.ም ድረስ ከውጭ አገር ከወዳጅ ዘመድ ለበዓል የተላከልዎን ገንዘብ ከባንካችን ሲቀበሉ እንዲሁም በእጅዎ የሚገኝ የውጭ ሀገር ገንዘብ ሲመነዝሩ ከዕለታዊ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ተመን በተጨማሪ የ2% ስጦታ ሲያበረክትልዎ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል፡፡
ከውጭ ሀገር የተላከልዎን እንዲሁም በእጅዎ የሚገኝ የውጭ አገር ገንዘብ በአቅራቢያዎ ከሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች ከ2% ጉርሻ ጋር አሁኑኑ ይቀበሉ፤ ይመንዝሩ፡፡
ዓባይ - የታላቅት ምንጭ!
https://www.abaybanksc.com
-----------------------------
ዓባይ ባንክ የጥምቀትን በዓል ምክንያት በማድረግ እስከ ጥር 12/2017 ዓ.ም ድረስ ከውጭ አገር ከወዳጅ ዘመድ ለበዓል የተላከልዎን ገንዘብ ከባንካችን ሲቀበሉ እንዲሁም በእጅዎ የሚገኝ የውጭ ሀገር ገንዘብ ሲመነዝሩ ከዕለታዊ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ተመን በተጨማሪ የ2% ስጦታ ሲያበረክትልዎ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል፡፡
ከውጭ ሀገር የተላከልዎን እንዲሁም በእጅዎ የሚገኝ የውጭ አገር ገንዘብ በአቅራቢያዎ ከሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች ከ2% ጉርሻ ጋር አሁኑኑ ይቀበሉ፤ ይመንዝሩ፡፡
ዓባይ - የታላቅት ምንጭ!
https://www.abaybanksc.com