#Update
#EXITEXAM
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ📣
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
መልካም እድል🙏
✨ Share with your Friends
@alluexams
#EXITEXAM
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ📣
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
መልካም እድል🙏
✨ Share with your Friends
@alluexams