#exit_exam
በዘንድሮው የ አመቱ አጋማሽ የመውጫ ፈተና የውሰዱ የአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የ ዶክተር ኦፍ ሜዲስን ተመራቂዎች ውስጥ 97.6% ተፈታኞች ማለፋቸው ታውቋል
ዩንቨርሲቲው 85 የዶክተር ኦፍ ሜዲስን ተመራቂዎችን ያስፈተነ ሲሆን 83 ተፈታኞች ማለፋቸውን አሳውቋል
@alluexams
በዘንድሮው የ አመቱ አጋማሽ የመውጫ ፈተና የውሰዱ የአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የ ዶክተር ኦፍ ሜዲስን ተመራቂዎች ውስጥ 97.6% ተፈታኞች ማለፋቸው ታውቋል
ዩንቨርሲቲው 85 የዶክተር ኦፍ ሜዲስን ተመራቂዎችን ያስፈተነ ሲሆን 83 ተፈታኞች ማለፋቸውን አሳውቋል
@alluexams