"ኤሎን መስክ የእኔን ባሎንዶር በ1-ቢሊየን ዶላር ለመግዛት ቢያቀርብም ውድቅ አድርጌዋለሁ።" ጆርጅ ዊሃ
"የእኔ ባሎንዶር በእግር ኳስ ሕይወቴ ትልቅ ስኬት ብቻ ሳይሆን የአፍሪካዊያን ብቸኛው ሃብት ነው። ምንም እንኳን የዓለማችን ባለጸጋ የሆነው ኤሎን ማስክ ወደ እኔ መጥቶ ለባሎንዶሬ ከ1-ቢሊየን ዶላር በላይ ቢያቀርብልኝ እንኳ አይሆንም እለዋለሁ! ልጆቼ ምንም ዓይነት ውድቀት ቢያጋጥማቸው የእኔን ባሎንዶርን በጭራሽ እንዳይሸጡ ነግሬያቸዋለሁ። ለእኔ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ጭምር ባሎንዶር ለማምጣት ጠንክሬ ሠርቻለሁ። እናም ትውልዶች በኩራት እንዲያዩት እፈልጋለሁ።"ጆርጅ ዊሃ
በአፍሪካ ብቸኛ የባሎንዶር አሸናፊ የሆነው የላይቤሪያው እግር ኳስ ተጫዋች ጆርጅ ዊሃ "ቤተሰቤ ባሎንዶሩን በጥንቃቄ የመጠበቅ ሃላፊነት አለበት" ብሏል።
መልካም ስምና ትሩፋት ከብርና ከወርቅ የበለጠ ዋጋ አለው ..❤🙏
@Amazing_fact_433
"የእኔ ባሎንዶር በእግር ኳስ ሕይወቴ ትልቅ ስኬት ብቻ ሳይሆን የአፍሪካዊያን ብቸኛው ሃብት ነው። ምንም እንኳን የዓለማችን ባለጸጋ የሆነው ኤሎን ማስክ ወደ እኔ መጥቶ ለባሎንዶሬ ከ1-ቢሊየን ዶላር በላይ ቢያቀርብልኝ እንኳ አይሆንም እለዋለሁ! ልጆቼ ምንም ዓይነት ውድቀት ቢያጋጥማቸው የእኔን ባሎንዶርን በጭራሽ እንዳይሸጡ ነግሬያቸዋለሁ። ለእኔ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ጭምር ባሎንዶር ለማምጣት ጠንክሬ ሠርቻለሁ። እናም ትውልዶች በኩራት እንዲያዩት እፈልጋለሁ።"ጆርጅ ዊሃ
በአፍሪካ ብቸኛ የባሎንዶር አሸናፊ የሆነው የላይቤሪያው እግር ኳስ ተጫዋች ጆርጅ ዊሃ "ቤተሰቤ ባሎንዶሩን በጥንቃቄ የመጠበቅ ሃላፊነት አለበት" ብሏል።
መልካም ስምና ትሩፋት ከብርና ከወርቅ የበለጠ ዋጋ አለው ..❤🙏
@Amazing_fact_433