አሸባሪው አገዛዝ አርበኛ ሰፈር መለሰ፣ ዋርካው ምሬ ወዳጆ እና ሙሉጌታ አንበርብርነ ዛሬ በዋለው ችሎት ክሳቸውን አቋርጫለሁ ማለቱ ተሰምቷል።አርበኛ ሰፈር መለሰንና ሻለቃ ዋርካው ምሬ ወዳጆን ገዳይ ቡድን አሰማርቶ ለመግደል እየሰራ ባለበት ሁኔታ ክስ አቋርጫለሁ ማለቱ ከጀርባ ከባድ ሴራ እየተሴረ መሆኑ የማያጠራጥር ሀቅ ነው።ይሄ አሸባሪ አገዛዝ መያዝ ሲያቅተው በፋኖዎች ውስጥ መከፋፈል ይፈጥርኛል በሚል ይህን ሁነት ፈጥሯል፤ ክስ በማቋረጥና እስረኛ በመልቀቅ የሚለወጥ ሕዝባዊ ትግል አልጀመርነም።አሸባሪው አገዛዝ ይህን ውሳኔ የወሰነው፤ የፋኖ ከባድ በትር ባለመቋቋሙና የፋኖ ግስጋሴ ስለአስደነገጠው መሆኑ ልብ ማለት ያስፈልጋል።ይህ የሆነው ጥቅምት 15 ቀን በፋኖ ቀን መሆኑ በፋኖ የበለጠ እንድኮራ አድርጎኛል። ጥቅምት 15 ቀንን የፋኖ ቀን ሁኖ ለዘለዓለም እንዲዘከር እሰራለሁ።ፋኖ ድል አድራጊው በአሸባሪው አገዛዝ ያጓራቸውን ንጹሃን የአማራ ልጆችን ማጓሪያውን ሰብሮ ነጻ ያወጣል።ፋኖ ተወርዋሪው፤ ፋኖ ድል አድራጊው;;መልካም የፋኖ ቀን;;;ለወቅታዊ ትኩስ እና አዳዲስ መረጃዎችን ለማግኘት አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ ልሳን:-#Youtube:- Ashara Tv - https://www.youtube.com/channel/UC2LZu_N0iOJipVUw3RyR4Ng#facbook:- https:www.facebook.com/asharamed4#ቴሌግራም:- https://t.me/asharamedi#instagram:- https://instagram.com/asharamediaofficial?utm_source=qr;igshid=MzNlNGNkZWQ4Mg==#ዋትስአፕ :- https://whatsapp.com/channel/0029Va5CGsH2ER6bIAUd2L1T#ቲክቶክ:- @asharamedia1?is_from_webapp=1;sender_device=pc' rel='nofollow'>https://www.tiktok.com/@asharamedia1?is_from_webapp=1;sender_device=pc