ጎፋ መካነ ሕያዋን ሥራ ላይ ናቸው።
የተልዕኮ ትምህርት በተጠናከረ መንገድ በሰንበት ትምህርት ቤት ደረጃ እየተሠራ ነው። በፎቶው የምትመለከቱት በአራቱ ሰንበት የሚማሩ ተማሪዎች ናቸው። ወጣቶችን ትምህርተ ወንጌል እያስታጠቁ ነው። ጎፋ መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል ሰንበት ትምህርት ቤት ያስተማራቸውን የካቲት 2 2017 ዓ.ም የ3ተኛ ሰንበት ተማሪዎችን ያስመርቃል። በእነርሱ ምትክ ምዝገባ ተጀምሯል። ይመዝገቡ።
-ለመመዝገብ ሊንኩን ይከተሉ https://t.me/+voq-zJahBeVjM2Q0
-በተደራጀ መንገድ ተጨባጭ ሥራ የሚሠሩ፣ በእቅድ የሚመራ የተልዕኮ ትምህርት አገልግሎትን ይደግፉ።
-ቦታ ጎፋ መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል ሰንበት ት/ቤት
የተልዕኮ ትምህርት በተጠናከረ መንገድ በሰንበት ትምህርት ቤት ደረጃ እየተሠራ ነው። በፎቶው የምትመለከቱት በአራቱ ሰንበት የሚማሩ ተማሪዎች ናቸው። ወጣቶችን ትምህርተ ወንጌል እያስታጠቁ ነው። ጎፋ መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል ሰንበት ትምህርት ቤት ያስተማራቸውን የካቲት 2 2017 ዓ.ም የ3ተኛ ሰንበት ተማሪዎችን ያስመርቃል። በእነርሱ ምትክ ምዝገባ ተጀምሯል። ይመዝገቡ።
-ለመመዝገብ ሊንኩን ይከተሉ https://t.me/+voq-zJahBeVjM2Q0
-በተደራጀ መንገድ ተጨባጭ ሥራ የሚሠሩ፣ በእቅድ የሚመራ የተልዕኮ ትምህርት አገልግሎትን ይደግፉ።
-ቦታ ጎፋ መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል ሰንበት ት/ቤት