ከሌላው በተለየ በዶክተር አንዱዓለም ሞት ያዘንንበት ምክንያት
፩. ትሕትና ምንድን ነው? መልካምነት ምንድን ነው? ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቀንና ለማስረዳት በጣም ብዙ ጊዜ የሚፈጅብን ከሆነ ትሕትናና መልካምነት ማለት የዶክተር አንዱዓለም ሰብእና ነው ብለን በቀላሉ እሱን አሳይተን ማስረዳት እንችል ስለነበር። ወደፊት ለሚነሣው ትውልድም ተግባራዊ ክርስትናን ያስተምርልን ነበር ብለን ነው ቁጭታችን።
፪. ማወቅ ምንድን ነው ብሎ ለሚጠይቀን ማወቅማ እንደ ዶክተር አንዱዓለም ነው ብለን ዕውቀትን በአካል ለማሳየት ዋና አርአያችን ስለነበረ ነው። በነገራችን ላይ በተመረቀባቸው የትምህርት ሂደቶች ሁሉ የወርቅ ሜዳሊስት ነበር። ይህ ደግሞ ሊደገም እንጂ ሊሻሻል የማይችል ታላቅ ሪከርድ ነው።
፫. ባህርዳር ዩንቨርሲቲ ዶክተር አንዱዓለም ሁልጊዜ እንዲታወስልንና በቋሚነት አርአያነቱ ለትውልዱ ሲነገር እንዲኖር የወሰናቸው ውሳኔዎች ደስ የሚያሰኙ ናቸው።
፬. ብዙ ዓለማቀፋዊ ጥሪዎችን ትቶ ሀገሩን ከፍ ለማድረግ ሲጥር በአጭር ተነጠቅን። ልጆቹን ባለቤቱን ለመርዳት በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ አማካኝነት በዶክተር አንዱዓለም የቅርብ ጓደኞች የተከፈቱ የባንክ አካውንቶች አሉ። በዚያ ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ።
፭. ሞት ለሁሉም ሰው የተሠራ ሕግ ነው። ሁላችንም ሟች ነን። ለቀጣዩ ትውልድ ግን የዶክተር አንዱዓለም መልካምነቶች ሲነገሩ ቢኖሩ ቀጣዩ ትውልድ ያተርፍባቸዋል።
የጥምር ሂሳብ ቁጥር ስም:-
1- ዶ/ር ኃይለማርያም አወቀ እንግዳው
2- ዶ/ር አምሳሉ ወርቁ መኮንን
3- ዶ/ር መኳንንት ይመር አድማሴ
የጥምር ሂሳብ ቁጥር:-
1. የንግድ ባንክ= 1000 676 116 978
2. የአዋሽ ባንክ= 013 200 903 947 800
3. የአቢሲኒያ ባንክ= 218 081 487
4. የአማራ ባንክ= 9900 037 383 825
፩. ትሕትና ምንድን ነው? መልካምነት ምንድን ነው? ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቀንና ለማስረዳት በጣም ብዙ ጊዜ የሚፈጅብን ከሆነ ትሕትናና መልካምነት ማለት የዶክተር አንዱዓለም ሰብእና ነው ብለን በቀላሉ እሱን አሳይተን ማስረዳት እንችል ስለነበር። ወደፊት ለሚነሣው ትውልድም ተግባራዊ ክርስትናን ያስተምርልን ነበር ብለን ነው ቁጭታችን።
፪. ማወቅ ምንድን ነው ብሎ ለሚጠይቀን ማወቅማ እንደ ዶክተር አንዱዓለም ነው ብለን ዕውቀትን በአካል ለማሳየት ዋና አርአያችን ስለነበረ ነው። በነገራችን ላይ በተመረቀባቸው የትምህርት ሂደቶች ሁሉ የወርቅ ሜዳሊስት ነበር። ይህ ደግሞ ሊደገም እንጂ ሊሻሻል የማይችል ታላቅ ሪከርድ ነው።
፫. ባህርዳር ዩንቨርሲቲ ዶክተር አንዱዓለም ሁልጊዜ እንዲታወስልንና በቋሚነት አርአያነቱ ለትውልዱ ሲነገር እንዲኖር የወሰናቸው ውሳኔዎች ደስ የሚያሰኙ ናቸው።
፬. ብዙ ዓለማቀፋዊ ጥሪዎችን ትቶ ሀገሩን ከፍ ለማድረግ ሲጥር በአጭር ተነጠቅን። ልጆቹን ባለቤቱን ለመርዳት በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ አማካኝነት በዶክተር አንዱዓለም የቅርብ ጓደኞች የተከፈቱ የባንክ አካውንቶች አሉ። በዚያ ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ።
፭. ሞት ለሁሉም ሰው የተሠራ ሕግ ነው። ሁላችንም ሟች ነን። ለቀጣዩ ትውልድ ግን የዶክተር አንዱዓለም መልካምነቶች ሲነገሩ ቢኖሩ ቀጣዩ ትውልድ ያተርፍባቸዋል።
የጥምር ሂሳብ ቁጥር ስም:-
1- ዶ/ር ኃይለማርያም አወቀ እንግዳው
2- ዶ/ር አምሳሉ ወርቁ መኮንን
3- ዶ/ር መኳንንት ይመር አድማሴ
የጥምር ሂሳብ ቁጥር:-
1. የንግድ ባንክ= 1000 676 116 978
2. የአዋሽ ባንክ= 013 200 903 947 800
3. የአቢሲኒያ ባንክ= 218 081 487
4. የአማራ ባንክ= 9900 037 383 825