የሀዘን መግለጫ
=====
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ማኔጅመንት እና ሠራተኞች የካቲት 04 ቀን 2017 ዓ.ም በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ በደረሰዉ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለፅን፣ ለተጎጂ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶች እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን!
=====
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ማኔጅመንት እና ሠራተኞች የካቲት 04 ቀን 2017 ዓ.ም በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ በደረሰዉ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለፅን፣ ለተጎጂ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶች እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን!