“ከዛሬ ጀምሮ፣ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ጾታን በተመለከተ የሚኖረው ይፋዊ ፖሊሲ ወንድ እና ሴት ብቻ ይሆናል።”
ይህን የተናገሩት የአሜሪካው አዲሱ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ናቸው።
ኀጢአት በኹሉ ዘንድ ሲገንንና የኑሮ ዘይቤ ሲኾን፣ ተፈጥሮ ወንድና ሴት ብቻ ናት ብሎ መናገር ብርቅ ይኾናል። እኛም በአገራችን ሳይታወቀንም ይኹን እየታወቀን ወደ መላመድ የመጣናቸው አያሌ ዐመጽና ክፋቶችም አሉና ጌታ ይራራልን፤ የአሜሪካውንም ፕረዘዳንት ነገ እንዳይለወጥ፤ ብዙ በጎ እንዲያበዛለት ጌታ ብርሃኑን ያብዛለት፤ አሜን።
የቴሌግራም አድራሻ - https://t.me/ebenezertek
ይህን የተናገሩት የአሜሪካው አዲሱ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ናቸው።
ኀጢአት በኹሉ ዘንድ ሲገንንና የኑሮ ዘይቤ ሲኾን፣ ተፈጥሮ ወንድና ሴት ብቻ ናት ብሎ መናገር ብርቅ ይኾናል። እኛም በአገራችን ሳይታወቀንም ይኹን እየታወቀን ወደ መላመድ የመጣናቸው አያሌ ዐመጽና ክፋቶችም አሉና ጌታ ይራራልን፤ የአሜሪካውንም ፕረዘዳንት ነገ እንዳይለወጥ፤ ብዙ በጎ እንዲያበዛለት ጌታ ብርሃኑን ያብዛለት፤ አሜን።
የቴሌግራም አድራሻ - https://t.me/ebenezertek