"በየሦስት ዓመቱ መጨረሻ የዚያን ዓመት ሰብል ዐሥራት በሙሉ አውጥተህ በከተሞችህ ውስጥ አከማች። ይህን የምታደርገው የራሱ ድርሻ ወይም ርስት የሌለው ሌዋዊና መጻተኛ፣ በከተሞችህ የሚኖሩ አባት የሌላቸውና መበለቶች መጥተው እንዲበሉና እንዲጠግቡ፣ አንተንም አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በእጆችህ ሥራ ሁሉ እንዲባርክህ ነው።" (ዘዳ. 14፥28-29)
አሜሪካ ከሰሞኑ መጻተኞችን ከምድሯ ነቅላ እያሳደደችና ወደ "አገራቸው" እየሰደደች ነው። የእግዚአብሔር ቃል መጻተኛን መቀበል የእጅ ሥራ መባረክ ምክንያት እንደ ኾነ ይነግረናል። በርግጥ ኢትዮጵያ በምድርዋ ላይ እንኳን መጻተኞችን ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል ለሚሄዱ ቀጋ መኾንዋ የታወቀ ነው። ጌታ ለመሪዎች አስተዋይ ልብ ይስጥ፤ አሜን።
የቴሌግራም አድራሻ - https://t.me/ebenezertek
አሜሪካ ከሰሞኑ መጻተኞችን ከምድሯ ነቅላ እያሳደደችና ወደ "አገራቸው" እየሰደደች ነው። የእግዚአብሔር ቃል መጻተኛን መቀበል የእጅ ሥራ መባረክ ምክንያት እንደ ኾነ ይነግረናል። በርግጥ ኢትዮጵያ በምድርዋ ላይ እንኳን መጻተኞችን ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል ለሚሄዱ ቀጋ መኾንዋ የታወቀ ነው። ጌታ ለመሪዎች አስተዋይ ልብ ይስጥ፤ አሜን።
የቴሌግራም አድራሻ - https://t.me/ebenezertek