በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የኃይል አቅርቦት
****************
ከባህርዳር ዳንግላ በተዘረጋው 66 ኪሎ ቮልት የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ብልሽት በማጋጠሙ ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ በአዊ፣ቻግኒ እና ግልገል በለስ ከተሞች የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም ጥገና ተከናውኖ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
****************
ከባህርዳር ዳንግላ በተዘረጋው 66 ኪሎ ቮልት የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ብልሽት በማጋጠሙ ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ በአዊ፣ቻግኒ እና ግልገል በለስ ከተሞች የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም ጥገና ተከናውኖ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት