በሳይንስ ፣ በቴክኖሎጂና ፈጠራ የሴቶችና ልጃገረዶችን እኩል ተሳትፎና ተደራሽነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ተመላከተ፤
--------------------------------------------
(የካቲት 05/2017 ዓ.ም) ዓለም አቀፍ የሴቶችና የልጃገረዶች ቀን ሴቶችና ልጃገረዶች “በሳይንስ፣ በምርምር፣ በቴክኖሎጂና በፈጠራ” በሚል የምርምር ኮንፍረንስ ተካሂዷል። a
የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ሴቶችና ልጃገረዶችን በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ እንዲበረቱና ችሎታቸውን እንዲያዳብሩ ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል። ለሙሉ መረጃው ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://www.facebook.com/share/p/15tG9UM8Hu/
--------------------------------------------
(የካቲት 05/2017 ዓ.ም) ዓለም አቀፍ የሴቶችና የልጃገረዶች ቀን ሴቶችና ልጃገረዶች “በሳይንስ፣ በምርምር፣ በቴክኖሎጂና በፈጠራ” በሚል የምርምር ኮንፍረንስ ተካሂዷል። a
የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ሴቶችና ልጃገረዶችን በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ እንዲበረቱና ችሎታቸውን እንዲያዳብሩ ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል። ለሙሉ መረጃው ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://www.facebook.com/share/p/15tG9UM8Hu/