ኤመርሰን ሮያል የኤሲሚላንን ፍላጎት አረጋግጧል፡🗣 “አዎ፣ ሚላን ስፐርስን ስለ እኔ እንደጠየቀ አውቃለሁ። በዚህ እኮራለሁ ሚላን ትልቅ ክለብ ነው። "በእኔ ፍላጎት እያሳዩ እንደሆነ በማወቄ ደስተኛ ነኝ።" ዝውውሩ በሚቀጥለው ሳምንት ይጠናቀቃል ሲል ፋብሪዚዮ ሮማኒዮ🏅 ዘግቧል።