ዛሬ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ በድምቀት በተጀመረውና እስከ ግንቦት 03/2017 ዓ.ም በሚቆየው 54ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የአገራችን አትሌቲክስ ዕድገት ለመደገፍ በዋና ስፖንሰርነት በመሳተፍ ላይ እንገኛለን፡፡
#EthiopianAthleticsChampionship
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
#EthiopianAthleticsChampionship
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia