በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው እና በአፍሪካ በአይነቱ የመጀመሪያው የሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል። አውሮፕላኑ አቪዬሽን ሳንስ ፍሮንቲርስ ከኤርባስ ኩባንያ ጋር በመተባበር ለኢቲ ፋውንዴሽን ያበረከቱትን ከ100,000 ዩሮ በላይ የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁሶች ያጓጓዘ ሲሆን አዲስ አበባ ቦሌ አለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ ታላላቅ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች፣ አምባሳደሮች፣ ሚኒስተሮች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ደማቅ የአቀባበል ስነ-ስርአት ተደርጎለታል። ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://rb.gy/wr796e
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA3501000
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA3501000