የኢትዮጵያ አየር መንገድ በግብጽ፣ካይሮ በተካሄደው 56ተኛው የAFRAA (የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር) አጠቃላይ ስብሰባ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየርመንገድ (Airline of the Year - Global Operations) በመባል ለስምንተኛ ግዜ ሽልማት መቀዳጀቱን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።
ለተጨማሪ ንባብ: https://shorturl.at/5jKtg
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #AFRAA
ለተጨማሪ ንባብ: https://shorturl.at/5jKtg
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #AFRAA