የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ ሰኔ9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በህንድ 5ኛ የመንገደኛ በረራ መዳረሻ ወደምትሆነው ሀይድራባድ ከተማ በሳምንት ሶስት ቀን የሚደረግ አዲስ በረራ እንደሚጀምር ሲያበስር በደስታ ነው። የዚህ በረራ መጀመር በህንድ የሚኖረንን የበረራ አድማስ ከማስፋቱም በተጨማሪ በአፍሪካ እና እስያ መካከል ያለውን ዘርፈብዙ ግንኙነት ከፍ የሚያደርግ ነው። ትኬትዎን በድረገፃችን www.ethiopianairlines.com አሊያም በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app በመቁረጥ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀይድራባድ ይጓዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ