የፔፕ ጓርዲዮላ ማንችሰተር ሲቲ በሜዳው 4ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት በቶተንሃም ሽንፈትን ተከናንቧል። ሲቲ በሁሉም ውድድሮች በተከታታይ 5 ጊዜ የተሸነፈ ሲሆን፥ ይህ ለጓርዲዮላ በአሰልጣኘነት ታሪካቸው የመጀመሪያቸው ነው።
ዋንጫውን ማን ይበላዋል? የሊቨርፑል እና የአርሰናል ደጋፊዎች ምን ትላላችሁ? 🤔
#PremierLeague #ManCity #Tottenham #Liverpool #Arsenal
ዋንጫውን ማን ይበላዋል? የሊቨርፑል እና የአርሰናል ደጋፊዎች ምን ትላላችሁ? 🤔
#PremierLeague #ManCity #Tottenham #Liverpool #Arsenal