በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ነጻ ከፍተኛ የትምህርት ዕድል በኢትዮጵያ ላገኙ ደቡብ ሱዳናውያን አሸኛኘት አድርጓል፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት 577 በመጀመሪያ ዲግሪ እና 67 በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም በድምሩ ለ644 ደቡብ ሱዳናውያን ተማሪዎች ነጻ ከፍተኛ የትምህርት ዕድል ለ2024/25 የትምህርት ዘመን ሰጥቷል፡፡
ከነዚህ ውስጥ 110 በቴክኒክና ሙያ ስልጠና የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ነጻ የትምህርት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የአቅም ግንባታና የሰው ሃብት ልማት ትብብር እንደሚያጠናክር በጁባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል መሐዲ ተናግረዋል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
የኢትዮጵያ መንግሥት 577 በመጀመሪያ ዲግሪ እና 67 በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም በድምሩ ለ644 ደቡብ ሱዳናውያን ተማሪዎች ነጻ ከፍተኛ የትምህርት ዕድል ለ2024/25 የትምህርት ዘመን ሰጥቷል፡፡
ከነዚህ ውስጥ 110 በቴክኒክና ሙያ ስልጠና የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ነጻ የትምህርት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የአቅም ግንባታና የሰው ሃብት ልማት ትብብር እንደሚያጠናክር በጁባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል መሐዲ ተናግረዋል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝