ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በ35 ፕሮግራሞች 1481 ተማሪዎችን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና አስፈተኖ
👉 በ 13 ፕሮግራሞች 100%
👉 በ 8 ፕሮግራሞች ከ90%-99%
👉 በ 6 ፕሮገራሞች ከ 75%-89%
እንዲሁም እንደ ዩኒቨርሲቲ ካስፈተናቸው አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ 👉87% የሚሆኑትን ማሳለፍ ችሏል፡፡
ዩንቨርስቲው ለዚህ ዉጤት መሳካት ባለድርሻ አካላትን አመስግኖ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
👉 በ 13 ፕሮግራሞች 100%
👉 በ 8 ፕሮግራሞች ከ90%-99%
👉 በ 6 ፕሮገራሞች ከ 75%-89%
እንዲሁም እንደ ዩኒቨርሲቲ ካስፈተናቸው አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ 👉87% የሚሆኑትን ማሳለፍ ችሏል፡፡
ዩንቨርስቲው ለዚህ ዉጤት መሳካት ባለድርሻ አካላትን አመስግኖ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝