⚽️ "ሚላን የሄድኩት ለፎንሴካ ብዬ ነው" - ሞራታ
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች አልቫሮ ሞራታ ኤሲ ሚላንን ተቀላቅሎ የነበረው አሰልጣኝ ፓውሎ ፎንሴካን ብሎ እንደነበር ገልጿል። 🔴⚫
"ወደ ኤሲ ሚላን ያቀናሁት ለፎንሴካ ስል ነበር" ያለው አልቫሮ ሞራታ "ነገርግን ከጥቂት ወራት በኋላ እቅዳቸው ተቀይሯል" ብሏል።
"በመጨረሻም እዛ ምቾት አልተሰማኝም ነበር ምክንያቱም እዛ የነበርኩበት ምክንያት ፎንሴካ ነው" ሲል ሞራታ ተናግሯል። 🇪🇸
አልቫሮ ሞራት በጥር የተጨዋቾች የዝውውር መስኮት ኤሲ ሚላንን በመልቀቅ የቱርኩን ክለብ ጋላታሳራይ መቀላቀሉ አይዘነጋም! 🦁
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች አልቫሮ ሞራታ ኤሲ ሚላንን ተቀላቅሎ የነበረው አሰልጣኝ ፓውሎ ፎንሴካን ብሎ እንደነበር ገልጿል። 🔴⚫
"ወደ ኤሲ ሚላን ያቀናሁት ለፎንሴካ ስል ነበር" ያለው አልቫሮ ሞራታ "ነገርግን ከጥቂት ወራት በኋላ እቅዳቸው ተቀይሯል" ብሏል።
"በመጨረሻም እዛ ምቾት አልተሰማኝም ነበር ምክንያቱም እዛ የነበርኩበት ምክንያት ፎንሴካ ነው" ሲል ሞራታ ተናግሯል። 🇪🇸
አልቫሮ ሞራት በጥር የተጨዋቾች የዝውውር መስኮት ኤሲ ሚላንን በመልቀቅ የቱርኩን ክለብ ጋላታሳራይ መቀላቀሉ አይዘነጋም! 🦁