🟥 አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ቅጣት ተጣለባቸው!
የሊቨርፑሉ ዋና አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ከመርሲሳይድ ደርቢ በኋላ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ ምክንያት ቅጣት ተጥሎባቸዋል። 🚫
አሰልጣኙ ከደርቢው በኋላ ቀይ ካርድ የተመለከቱ ሲሆን ከእንግሊዝ ኤፍኤ የቀረበባቸውን ክስ አምነው መቀበላቸው ይታወሳል። ⚽️
አሁን ላይ አሰልጣኝ አርኔ ስሎት የሁለት ጨዋታዎች ቅጣት እንደተጣለባቸው ይፋ ተደርጓል። 📢
አሰልጣኝ አርኔ ስሎት በቀጣይ የኒውካስል ዩናይትድ እና ሳውዝሀምፕተን ጨዋታዎች የሚያመልጧቸው ይሆናል። 🔜
የሊቨርፑሉ ዋና አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ከመርሲሳይድ ደርቢ በኋላ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ ምክንያት ቅጣት ተጥሎባቸዋል። 🚫
አሰልጣኙ ከደርቢው በኋላ ቀይ ካርድ የተመለከቱ ሲሆን ከእንግሊዝ ኤፍኤ የቀረበባቸውን ክስ አምነው መቀበላቸው ይታወሳል። ⚽️
አሁን ላይ አሰልጣኝ አርኔ ስሎት የሁለት ጨዋታዎች ቅጣት እንደተጣለባቸው ይፋ ተደርጓል። 📢
አሰልጣኝ አርኔ ስሎት በቀጣይ የኒውካስል ዩናይትድ እና ሳውዝሀምፕተን ጨዋታዎች የሚያመልጧቸው ይሆናል። 🔜