Free Internet


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Блоги



Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Блоги
Статистика
Фильтр публикаций


ለማስታወቂያ ቲክቶክ አካወንት መግዛት የሚፈልግ በጣም አክቲቭ አካውንት ነው።
በዚህ 👇👇አናግሩኝ
@ETH_4X


ሌላ የሚከፍል የቴሌግራም bot መቷል ገብታችሁ ተጫወቱ👇👇👇

https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_637449690


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
በዚህህ ተመዝገቡ👇👇👇👇👇

I am inviting you to download telebirr SuperApp and make a transaction to get a reward. https://superapp.ethiomobilemoney.et:38443/customer/mgm/index20240305.html#/?notoolbar=true&CampaignId=MGM1473363004378240&inviterId=1093831501056006&language=en


የ Forex ስልጠና ከመሠረታዊ ጀመሮ እስከ Intermediate level ድረስ በ5,000 ይሰጥ የነበረውን ስልጠና በ500 ብር ብቻ ስልጠናውን ይወሰዱ ! ከታች ያለውን Link ተጭነው
ያናግሩን👇
@ETH_4X

🛑 Share Share Share Share 🛑




ETHIOPIA UNLIMITED NEW.hat
1.4Кб
ለኢትዮጵያዊያን ብቻ ቀነ ገደብ የሌለው በነፃ አቅርበንላቹሃል


whatsapp 🇪🇹.hat
1.6Кб
Whatsapp package ገዝታችሁ የትኛውንም platform መጠቀም የምትችሉበት ሰርቨር ነው

Used for both
ethiotelecom and
Safaricom

Expired date
Dec 28
Share it!


telegram pac🇪🇹.hat
1.6Кб
Telegram package ገዝታችሁ የትኛውንም platform መጠቀም የምትችሉበት ሰርቨር ነው for ethiotelecom.

Expired date
Dec 28
Share it!


ነፃ ኢንተርኔት መጠቀም የምንችልበትን መንገድ እስክናገኝ ድረስ ሌላ አማራጭ አግኝተናል ያው ነፃ ባይሆንም ትንሽ ብር ተጠቅመን ብዙ አገልግሎት ማግኘት እንቺላለን.

የማህበራዊ ሚዲያ ጥቅሎች ናቸው ለ ethiotelecom ያገለግላል
ለምሳሌ *999# ተጠቅመን የ ቴሌግራም package ገዛን እንበል . ከስር የምለቃቸውን ሰርቨሮች ተጠቅማቺሁ የትኛውንም platform መጠቀም ትቺላላችሁ.

እኔ በበኩሌ ቴሌን ማስቀየም ስለምፈልግ የ 1ብር የ ቴሌግራም package ገዝቼ tiktok እገባለው 😁 ቴሌን ማስነቀል ማለት ይሄ አይደለም? 😎
ሰርቨር ከስር ይለቀቃል.
ላልሰሙት share አያደረግን!


HTTP Injector File አሰራር መልመድ ከፈለጋችሁ፣ 500 ብር ብቻ እየከፈላችሁ፣ ባላችሁበት ቦታ👇
የቀን
የሳምንት
የወር
የ6 ወር
የ1አመት ለብዙ ሰው እየሞላችሁ ብዙ ገቢ ማግኘት ትችላላችሁ። በ300 ብር ብቻ አሰራሩን መማር የምትፈልጉ ብቻ ከስር ባለው ሊንክ
በዚህ 👉 @On_line12 አናግሩኝ



22k 77 440 2 18

ነፃ ዳታ አጠቃቀሙ ያልገባችሁና ፋይል አሰራር መልመድ የምትፈልጉ በዚህ 👉 @infoetrobot አናግሩኝ


Safari free data.ehi
3.4Кб
ፈጣን የሳፋሪኮም ነፃ ዳታ ማሰራት የምትፈልጉ በቻናላችን ገብታችሁ አናጎሩን


እዚህ ቻናል ያላችሁ👇 Free Data አጠቃቀሙ ገብቷቹሃል?
Опрос
  •   አዎ ገብቶኛል ጥሩ ነው ይቀጥል
  •   አይ አልገባኝም ማብራሪያ ይሰጠን
139 голосов


Ethio Free Data.ehi
3.2Кб
እኛ ቻናል ሁሌ ነፃ ዳታ ነው👌
ወደ ቻናሉ ብዙ ሰው add ላደረጉ የ1 ወር ነፃ ፈጣን ይሞላለታል።


እንኳን ደስ አላችሁ ነፃ ኢንተርኔት መጣላችሁ👇

ማየት ማመን ነው፤ በመጀመሪያ ከPlay Store ላይ👉 HTTP Injector የምትለዋን App ካወረዳችሁ በኋላ ከስር የምንሰጣችሁን File በመጫን ወደ አፗ በመግባት Start በማለት ማስጀመር ትችላላችሁ።

2,000 ሰው ከስር ወዳለው ሊንክ ከተቀላቀለ ፈጣኑንና የ6 ወሩን ፋይል እለቅላቹሃለው። ለብዙ ሰው Forward አድርጉ
ፋይሉን ከስር ባለው ሊንክ ታገኙታላችሁ👇

goin this channel
👇👇👇👇👇👇

@free_datta


Репост из: MAHIR MARKET
ተከታይሽ ሁሉ አድናቂሽ አይደለም፡፡ ያሞገሰሽ ሁሉ ያፈቀረሽ አይደለም፡፡ የሳቀልሽ ሁሉ ወዳጅሽ አይደለም፡፡ ትሁት ሁሉ መልካም ሰው አይደለም፡፡ አነጋገሩ የሚያምር ሁሉ አዋቂ አይደለም፡፡ የሰበከሽ ሁሉ ፃድቅ አይደለም፡፡ ቤተክርስቲያን የሳመ ሁሉ ክርስቲያን አይደለም፡፡ የሳቀ ሁሉ ደስተኛ አይደለም፡፡ ሴትነትሽን ሊያረክስ የሚፈልግ፣ ቀንበጥነትሽን ለመቀንጠስ የሚሽቀዳደም፣ ወጣትነትሽን ሊያኮላሽ ያሰፈሰፈም ከኋላሽ ይከተልሻል፡፡ የሚከተልሽን ሁሉ አትመኚ፡፡ አንዳንዱ ተከታይሽ ከዓላማሽ ሊያደናቅፍሽ፤ ከመንገድሽ ሊያስቀርሽ ጊዜና ቦታ እንዲገጥመው የሚከታተልሽ ሊሆን ይችላልና፡፡

በሆነ ባልሆነው ሊያሳስቅሽ የሚፈልግ ወንድን ጠርጥሪ፡፡ አሁን ይስቅልሻል፤ ኋላ ይስቅብሻል፤ በሌሎችም ያስቅብሻል፡፡ አዛኝ መሳይ ቅቤ አንጓቹም አሁን ያዝንልሻል፤ በኋላም ያሳዝንሻል ወይም ያስለቅስሻል፡፡ ወደድኩሽ ከሚልሽ ሰው ይልቅ ጠላሁሽ የሚልሽን ታውቂዋለሽ፡፡ አፍቃሪ ከባድ ነው አይታወቅም፤ ጠዪ ግን ቀላል ነው፤ ታውቂዋለሽ፡፡ አንዴ የጠላሽ ሰው ችግር አያመጣም፡፡ የወደደ እየመሰለ ልቡ ግን የሚጠላሽ አስብቶ አራጅ ነው፡፡ የአንዳንዱ ፍቅር ልክ እንደንጉስ ዳዊት ልጅ እንደአምኖን፤ ፍቅሩ የወረት ነው፡፡ የሚፈልገውን ካገኘ በኋላ ‹‹ከወደድኩሽ ውድ ይልቅ የጠላሁሽ ጥል በለጠ›› ብሎ አንቅሮ ይተፋሻል፡፡

ዓለምን መከተል ሴትን መከተል ነው፡፡ ዓለም አምሮት ነው፤ አምሮቱም ከሴት በላይ አይደለም፡፡ ‹‹ዓለም የዓይን አምሮት፤ የስጋ ምኞት ነው›› እንዲል ቅዱስ ጳውሎስ፡፡ ተወደደም ተጠላ የዓይን አምሮቱም ሆነ የስጋ ምኞቱ ዋና ማረፊያ ሴት ነች፡፡ ወንዶች አመኑም አላመኑም ሴት የወንድ መሪ ናት፡፡ ወንድ ደግሞ የሴት ተከታይ ነው፡፡ ቅዱሱ መፅሐፍ ‹‹የሴት ራስ ወንድ፤ የወንድ ራስ ክርስቶስ ነው›› ቢልም የወንዶች ራስ ግን ሴት ሆናለች፡፡ ዓለምን የምታሽከረክረው ሴት ነች፡፡ የሴት ስልጣን በአካል አይታይም፡፡ በመንፈስ ግን የወንድን ስሜትና አዕምሮ ተቆጣጥሮ እየገዛ ነው፡፡ ለሴት ያልተንበረከከ ወንድ የለም፡፡ ሴትነት ፊት ነው፤ ወንድነት ኋላ ነው፡፡ ሴትነት ኋላ ይሆን ዘንድ ያለቦታቸው ፊት የቆሙ ብዙ ወንዶች አሉ፡፡ ሴትነትን አርክሰው መሪነትን ለወንድ አሳልፈው ሰጥተው ከወንድ ኋላ የቆሙም ብዙ ገልቱ ሴቶች አሉ፡፡ ሁለቱም ያለቦታቸው ቆመዋል፡፡

አንቺ ግን ክብርሽን ጠብቂ፡፡ ሴትነት መቅደስ ነው፤ መቅደስሽን በውሾች አታስደፍሪ፡፡ ፊት ሁኚ! ኋላ አትቅሪ! በአስተሳሰብ ቅደሚ! በዕውቀት ለምልሚ፤ በብልህነት አትበለጪ፡፡ ፍቅርሽን የምታጋሪውን፤ ክብርሽን የምታካፍዪውን ወንድ ለይተሸ እወቂ፡፡ የጠቀሰሽና ያሽኮረመመሽ ሁሉ የወደደሽ አይደለምና ወረት የሌለበትን ታማኝ ወንድ ለዪ፡፡ ገንዘብና ዝና አይማርክሽ! በወርቅና በብልጭልጭ ነገር አንቺነትሽን አታርክሺ፡፡ ገዢሽ ፍቅር ይሁን! ፍቅርሽም አንድ ይሁን!
@fikr_love




Репост из: Hulu media (ሁሉ ሚዲያ)
የአልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ሠራተኞች ለ29 ወራት ደሞዝ ስላልተከፈላቸው በረሃብ እየሞቱ ነው ተባለ

በትግራይ ክልል አድዋ ከተማ የሚገኘው አልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ሠራተኞች፤ ለ29 ወራት ደሞዝን ጨምሮ ምንም ዓይነት ክፍያ ስላልተከፈልቻቸው በረሃብ እየሞቱ ነው ተብሏል።

የፋብሪካው ሠራተኞች ለአዲስ ማለዳ እንደገለጹት፤ የትግራይ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ሥራ ጀምሮ በነበረበት ወቅት ብቻ ለአራት ወራት ደሞዝ ተከፍሏቸው የነበረ ሲሆን፣ ከመጋቢት 2013 ጀምሮ እስካሁን ወርሃዊ ደሞዝና ጥቅማጥቅም ሙሉ በሙሉ ተቋርጦባቸዋል።

በዚህም ከ30 ያላነሱ የፋብሪካው ሠራተኞች በረሃብና በበሽታ መሞታቸውን ጠቅሰው፤ በዚህ ወቅት ሴቶች በልመና፣ ወንዶች ደግሞ አቅም ያላቸው ወደ መሀል አገር ሲሰደዱ ሌሎች ወደ ገጠር ሄደው ከቤተሰቦቻቸው ጋር በችግር እየኖሩ ነው ብለዋል። 

“ፋብሪካው የክልሉ መንግሥት የልማት ድርጅት በመሆኑ እንደ ሌሎች ሠራተኞች ለእኛም ደሞዝ ይከፈለን ስንል በተደጋጋሚ ብንጠይቅም ሰሚ አጥተናል።” ነው ያሉት።

“መቀሌ ድረስ ተጉዘን ለክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ችግራችንን ብንገልጽም፤ “በፋብሪካው ላይ ጉዳት ያደረሰው አካል ካሳ ሲከፍል ነው የእናተም ጥያቄ መልስ የሚያገኘው” የሚል ምላሽ ሰጥቶናል።” ሲሉ ተደምጠዋል።

“ለፌደራል መንግሥት ጥያቄያችንን እናቅርብ አሳልፉን ስንልም የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፈቃደኛ አይደለም።” ብለዋል።

በተለይ በክልሉ የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት መቋረጡ ችግሩን ይበልጥ አስከፊ አድርጎታል ያሉት ሠራተኞቹ፤ ከዚያ በፊትም የቀበሌ መታወቂያ ለሌለው ሰው እርዳታ የማያገኝ በመሆኑ፣ እርዳታ ከተሰጣቸው ሰዎች እየለመኑ ይኖሩ እንደነበር ተናግረዋል።

ሠራተኞቹ አክለውም" በ“ኢፈርት” ውስጥ ካሉ የክልሉ መንግሥት 22 የልማት ድርጅቶች ውስጥ የ17ቱ ሠራተኞች ደሞዝ እየተከፈላቸው ነው ካሉ በኋላ፤ ለእኛ የማይከፈልበት ምክንያት ሊኖር አይችልም ሲሉ ተደምጠዋል።

አልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ከ5 ሺሕ 200 ያላነሱ ቋሚ እና 400 ገደማ ጊዜያዊ ሠራተኞች እንደነበሩት የተገለጸ ሲሆን፤ ብዙዎች የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸውን ታሳቢ በማድረግ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እና ከፌደራል መንግሥቱ አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።

በጦርነቱ ወቅት ዝርፊያ፣ ውድመት እና የአየር ጥቃት ተፈጽሞበታል የተባለው ፋብሪካው፤ እስካሁን ምንም ዓይነት ጥገና እንዳልተደረገለት እና መቼ ወደ ሥራ እንደሚመለስም እንደማይታወቅ ተመላክቷል።

አዲስ ማለዳ ሠራተኞ ባቀረቡት ቅሬታ ላይ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምላሽ ለማግኘት ያደረገችው ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
መረጃ ህይወት ነው፣ ይህንንም መረጃ ለጓደኞቻችሁ#Share በማድረግ ተባበሩን🙏


👉ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇

t.me/emsmereja
t.me/emsmereja
t.me/emsmereja


Репост из: Hulu media (ሁሉ ሚዲያ)
ማክሰኞ ጠዋት! ሰኔ 20/2015 ዓ.ም የEMS ዐበይት ዜናዎች

1፤ በራያ አላማጣ አካባቢ ከ1 ሺህ 600 በላይ የመንግሥት ጡረተኞች ለከባድ ችግር መጋለጣቸውን መግለጣቸውን ቪኦኤ ዘግቧል። የመንግሥት ጡረታ ተከፋዮቹ፣ የሰሜኑ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ የጡረታ ክፍያቸውን እንዳላገኙና በዚሁ ሳቢያ በተከሰተ የምግብ እጥረት የቤተሰቦቻቸው አባላት ለሕልፈት እንደተዳረጉባቸው መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል። የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር በበኩሉ፣ ያልተከፈሉ የጡረታ ክፍያዎችን ለመፈጸም መረጃዎችን እያጣራና እያመሳከረ መኾኑን እንደገለጠ የጠቀሰው ዘገባው፣ የጡረተኞቹ ተወካዮች የጡረተኞች ማኅደር ከማይጨው ወደ አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን እንዲዛወርላቸው ጠይቀዋል ብሏል።

2፤ በትግራይ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት መሪዎች በክልሉ ሰዎች በርሃብ እየሞቱ ስለመኾኑ መናገራቸውን ዶይቸቨለ ዘግቧል። የሃይማኖት መሪዎቹ፣ ዓለማቀፍ የረድዔት ድርጅቶች በክልሉ ያቋረጡትን የምግብ ዕርዳታ ባስቸኳይ እንዲቀጥሉ መማጸናቸውን ዘገባው ጠቅሷል። በክልሉ ለተረጅዎች የታሰበውን ዕርዳታ የዘረፉ አካላት ለሕግ እንዲቀርቡም የክልሉ የሃይማኖት አባቶች ጠይቀዋል ተብሏል።

3፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጀት ቋሚ ኮሚቴ ትናንት ባዘጋጀው ሕዝባዊ ውይይት ላይ መንግሥት በቀጣዩ ዓመት በጀት ለመንገድ ፕሮጀክቶች የመደበው በጀት አንስተኛ ስለመኾኑ አስተያየት ሰጪዎች እንዳነሱ "ኢትዮጵያ ኢንሳይደር" ዘግቧል። መንግሥት 300 ያህል ለሚገመቱ ለፌደራል መንገድ ፕሮጀክቶች የመደበው በጀት 68 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ሲኾን፣ ለ100 ያህል የመንገድ ፕሮጀክቶች ከ100 ሚሊዮን ብር ያነሰ በጀት እንደተመደበላቸው ከዝርዝር የበጀት ሰነዱ መመልከቱን ዘገባው ጠቅሷል። ገንዘብ ሚንስቴር አስተያየት ሰጪዎች ላነሷቸው ስጋቶች በሰጠው ምላሽ፣ ጉዳዩ "በበጀት አስተዳደር" ማለትም ለካፒታል ፕሮጀክቶች የተያዙ በጀቶችን በማሸጋሸግ እንደሚታይ ገልጧል ተብሏል።

4፤ ለኢትዮጵያ አዋሳኝ በኾነችው የሱዳኗ ብሉ ናይል ግዛት በሱዳን ጦር ሠራዊትና በአካባቢው በሚንቀሳቀሰው "የሱዳን ሕዝቦች ነጻ አውጪ ንቅናቄ - ሰሜን" በተሰኘው አማጺ ቡድን መካከል ግጭት ማገርሸቱን መስማቱን ሮይተርስ ዘግቧል። ተመድ፣ ከግጭቱ የሸሹ በመቶዎች የሚቆጠሩ የግዛቲቷ ነዋሪ ሱዳናዊያን ወደ ኢትዮጵያው ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መግባታቸውን ገልጧል። በሌላ ዜና፣ የሱዳን ጦር ሠራዊት ባላንጣው ፈጥኖ ደራሹ ሠራዊት ካርቱም የሚገኘውን ግዙፉን የማዕከላዊ ተጠባባቂ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዕሁድ'ለት መቆጣጠሩን አምኗል። ጦር ሠራዊቱ በከተማ የመንገድ ላይ ውጊያ ይሳተፍልኛል ብሎ የጠበቀው እስካፍንጫው የታጠቀውን ተጠባባቂ የፖሊስ ኃይል ነበር።
መረጃ ህይወት ነው፣ ይህንንም መረጃ ለጓደኞቻችሁ#Share በማድረግ ተባበሩን🙏


👉ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇

t.me/emsmereja
t.me/emsmereja
t.me/emsmereja

Показано 20 последних публикаций.