የመጀመሪያው ብሔራዊ የተማሪዎች የሽልማትና ዕውቅና መርሐግብር በዚህ ወር መጨረሻ ይካሔዳል፡፡
መርሐግብሩ ታህሳስ 26 ቀን 2017 ዓ.ም በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የሽልማት ድርጅቱ መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ቢንያም ጫኔ ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል፡፡
በ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች፣ ሴቶችና አካል ጉዳተኞች፣ ባለተሰጥኦ ተማሪዎች፣ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አስፈትነው ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም ምስጉን መምህራን ዕውቅና ይሰጣቸዋል ብለዋል፡፡
በመርሐግብሩ ውጤታማ ተማሪዎች እንዲሁም ለትምህርት እድገት ጉልህ ሚና የተጫወቱ ግለሰቦች፣ ተቋማትና ድርጅቶችን ጨምሮ 50 ለሚሆኑ አካላት ዕውቅና ይሰጣል ተብሏል፡፡
የሽልማት ፕሮግራሙ ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የሚዘጋጅ መሆኑን ሰመተናል።
የሽልማት ዘርፎች
- ለዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች
- ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ከፍተኛ ነጥብ ያመጣች ሴት ተማሪ እና አካል ጉዳተኛ ተማሪ
- 100% ወደ ዩኒቨርሲቲ ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች
- በኮሚቴው መለኪያ ያለፉ በጀነሬሽን ሦስት ዩኒቨርሲቲዎች
- ምርጥ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ሦስት)
- ምስጉን መምህራን (ሦስት)
- ባለተሰጦኦ ተማሪዎች
- የፈጠራ ባለቤቶች (ሦስት)
- በትምህርት ልማት የተሳተፉ አምስት ባለሃብቶች
- ለትምህርት ዕድገት የላቀ ሚና ለተወጡ ዓለም አቀፍ ተቋማት (ሦስት)
- የህይወት ዘመን ተሸላሚ በተለያዩ ዘርፎች
- ልዩ ተሸላሚ
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
መርሐግብሩ ታህሳስ 26 ቀን 2017 ዓ.ም በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የሽልማት ድርጅቱ መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ቢንያም ጫኔ ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል፡፡
በ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች፣ ሴቶችና አካል ጉዳተኞች፣ ባለተሰጥኦ ተማሪዎች፣ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አስፈትነው ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም ምስጉን መምህራን ዕውቅና ይሰጣቸዋል ብለዋል፡፡
በመርሐግብሩ ውጤታማ ተማሪዎች እንዲሁም ለትምህርት እድገት ጉልህ ሚና የተጫወቱ ግለሰቦች፣ ተቋማትና ድርጅቶችን ጨምሮ 50 ለሚሆኑ አካላት ዕውቅና ይሰጣል ተብሏል፡፡
የሽልማት ፕሮግራሙ ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የሚዘጋጅ መሆኑን ሰመተናል።
የሽልማት ዘርፎች
- ለዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች
- ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ከፍተኛ ነጥብ ያመጣች ሴት ተማሪ እና አካል ጉዳተኛ ተማሪ
- 100% ወደ ዩኒቨርሲቲ ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች
- በኮሚቴው መለኪያ ያለፉ በጀነሬሽን ሦስት ዩኒቨርሲቲዎች
- ምርጥ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ሦስት)
- ምስጉን መምህራን (ሦስት)
- ባለተሰጦኦ ተማሪዎች
- የፈጠራ ባለቤቶች (ሦስት)
- በትምህርት ልማት የተሳተፉ አምስት ባለሃብቶች
- ለትምህርት ዕድገት የላቀ ሚና ለተወጡ ዓለም አቀፍ ተቋማት (ሦስት)
- የህይወት ዘመን ተሸላሚ በተለያዩ ዘርፎች
- ልዩ ተሸላሚ
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts