የ10,000,000 ብር አሰደማሚ ዕድል !
የአዲስ አበባ ነዋሪውና በግብረሰናይ ድርጅት የንብረት ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ መስፍን ይመኑ አሰፋ በቆረጡት የትንሳኤ ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ10,000,000/ አስር ሚሊየን / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ መስፍን ሎተሪ በመሞከር ለረጅም ዓመታት ያህል በደንበኝነት የዘለቁ ሲሆን “የታገሰ ካሰበው ደረሰ “ እንዲሉ በ2016 ትንሳኤ ሎተሪ ህልማቸውን እውን አድርገዋል ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ የመኖሪያ ቤትና ለሥራ መመላለሻ መኪና እንደሚገዙበት በደስታ ስሜት ውስጥ ሆነው ገልጸውልናል ፡፡
የአዲስ አበባ ነዋሪውና በግብረሰናይ ድርጅት የንብረት ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ መስፍን ይመኑ አሰፋ በቆረጡት የትንሳኤ ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ10,000,000/ አስር ሚሊየን / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ መስፍን ሎተሪ በመሞከር ለረጅም ዓመታት ያህል በደንበኝነት የዘለቁ ሲሆን “የታገሰ ካሰበው ደረሰ “ እንዲሉ በ2016 ትንሳኤ ሎተሪ ህልማቸውን እውን አድርገዋል ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ የመኖሪያ ቤትና ለሥራ መመላለሻ መኪና እንደሚገዙበት በደስታ ስሜት ውስጥ ሆነው ገልጸውልናል ፡፡