ልጁን አጥብቀው ይፈልጉት ነበር !
ክለባችን ማን ዩናይትድ ለፓራጓይ ሊግ ሴሮ ፖርቲኖ የሚጫወተውን ዲያጎ ሊዮንን በትናንትናው እለት ሙሉ በሙሉ ዝውውሩን እንደጨረሱ ይታወቃል።
እናም በልጁ ዝውውር ላይ የክለባችን ዋነኛው ተፎካካሪ የለንደኑ ክለብ አርሰናል እንደሆነ ተነግሯል።
እንዲሁም መድፈኞቹ ዲያጎ ሊዮንን ለማስፈረም ድርድር ቢያደርጉም መጨረሻ ላይ በማንችስተር ዩናይትድ ተሸንፈው ልጁን ሳያስፈርሙት ቀርተዋል።
[James Ducker/Telegraph]
@man_united332
@man_united332
ክለባችን ማን ዩናይትድ ለፓራጓይ ሊግ ሴሮ ፖርቲኖ የሚጫወተውን ዲያጎ ሊዮንን በትናንትናው እለት ሙሉ በሙሉ ዝውውሩን እንደጨረሱ ይታወቃል።
እናም በልጁ ዝውውር ላይ የክለባችን ዋነኛው ተፎካካሪ የለንደኑ ክለብ አርሰናል እንደሆነ ተነግሯል።
እንዲሁም መድፈኞቹ ዲያጎ ሊዮንን ለማስፈረም ድርድር ቢያደርጉም መጨረሻ ላይ በማንችስተር ዩናይትድ ተሸንፈው ልጁን ሳያስፈርሙት ቀርተዋል።
[James Ducker/Telegraph]
@man_united332
@man_united332