Репост из: LIVERPOOL
4,000,000 ብር ፎቶ ቤት ገባ !
ወጣት ዋቁማ ዮናስ ይባላል ነዋሪነቱ በሸኖ ከተማ ሲሆን በፎቶ አንሺነት ይተዳደራል ፡፡ ወጣት ዋቁማ ከስራው ጎን ለጎን የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ የመቁረጥ ልምድ ያለው ሲሆን ከተደጋጋሚ ሙከራ በ24ኛው ዙር የአድማስዲጂታል ሎተሪ በ1ኛ ዕጣ የ4ሚሊየን ብር ዕድለኛ በመሆን ዛሬ ሐምሌ 04 ቀን 2016 ዓ.ም ከአስተዳደሩ ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡
ወጣት ዋቁማ ዮናስ ይባላል ነዋሪነቱ በሸኖ ከተማ ሲሆን በፎቶ አንሺነት ይተዳደራል ፡፡ ወጣት ዋቁማ ከስራው ጎን ለጎን የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ የመቁረጥ ልምድ ያለው ሲሆን ከተደጋጋሚ ሙከራ በ24ኛው ዙር የአድማስዲጂታል ሎተሪ በ1ኛ ዕጣ የ4ሚሊየን ብር ዕድለኛ በመሆን ዛሬ ሐምሌ 04 ቀን 2016 ዓ.ም ከአስተዳደሩ ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡