ሟቹ ከተናገረው “የእናንተው ነኝ” ንግግር እና ከገዳዮቹን ስድብ የቱ ነው እውነታው
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ማቹ ወጣት ሲናገር እንደተሰማው “እኔም የእናንተው ነኝ” ሲላቸው ተሰምቷል፤ “የእናንተው ነኝ” ሲላቸው አንድም “እኔም እንደ እናንተው ኦሮሞ ነኝ” እያላቸው ነው አልያም “እኔም እንደ እናንተ አማራ ነኝ” እያላቸው ነው። ከዚህ ውጪ አይሆንም።
ስለዚህ “እኔም እንደ እናንተ አማራ ነኝ” የሚል ከሆነ ተጎጂው አማራ ነው፤ ምንም እንኳን ጉዳዩ አሰቃቂ ቢሆንም ግን “ኦሮሞ ነው” እያሉ መብሰክሰኩ እና ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ማያያዙ ራስን ማታለል ነው የሚሆነው።
ልጁ “እኔም እንደ እናንተው ኦርሞ ነኝ” ከሆነ ያለው ገዳዮቹ ኦሮሞዎች ናቸው ማለት ነው። ይህም ምናልባትም አስገድዶ እያፈሰ ያለው ብልፅግና የተሻለ አማራጭ አድርጎ ያሰበው በዚህ መልክ ቅስቀሳ ማድረግን ሊሆን ይችላል። ይህ ከሆነ ደግሞ አራጁ እራሱ የኦሮሞ ብልፅግና ነው ማለት ነው።
ስለሆነም የኦሮሞ ህዝብም ሆነ ሌላው ማህበረሰብ የብልፅግና ካድሬዎችና እና አማራ ጠሎች የሚሉትን ጭፍን የእውር ድንብር ጉዞ አቁሞ እውነታውን ሊመረምር፣ ይልቁንም ለፖለቲካ ፍጆታ ሲባል እየታረደ ላለው ወገኑ ድምፅ ሊሆን፣ ለፖለቲካ ሲባል ንፁሃንን እያረደ ያለውን አራጅ መንግስት ሊያወግዝ ይገባል።
ይሄው ነው።
የጨፍጫፊው አብይ አህመድ አገዛዝ ስንቱን ጀግና በሰበብ አስባቡ የገደለና ያስገደለ አገዛዝ መሆኑን ሁሉም የሚያውቀው ሃቅ ሆኖ ሳለ በዚህና መሰል ድራማዎች መታለልም፣ ሰለባ መሆንም መቆም አለበት።
ማቹ ወጣት ኦሮሞ እንደሆነ በራሱ ቪዲዮም በቤተሰቡ ንግግርም ተገልጿል። ስለዚህ “እኔም የእናንተው ነኝ” ሲል እሱም ኦሮሞ ገዳዮቹም ኦሮሞ መሆናቸውን እየገለፀ ነው። እንግዲህ ኦሮሞው ነው ልጁን ለፖለቲካ ሲባል “ጋ*ላ” እያለ እየሰደበ ያረደው። ያሳዝናል፤ ለፖለቲካ ሲባል በንፁህ ወገን ላይ በዚህ ልክ መጨከን በጣም የሚያሳዝን ነው።
ይህ አገዛዝ የጃዋርን ፖለቲካ ለመግደል ሃጫሉ ሁንዴሳን፣ የአብን እና የባልደራስን ትግል ለማኮላሸት እነ ዶ/ር አምባቸውን የበላ ጭራቅ አገዛዝ መሆኑን እናውቃለን። እየሆነ ያለውም ይሄው ነው።
ንቃ! አለባቸው ግርማ
ድል አለማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
ንሥር ብሮድካስት መረጃ
አርብ ህዳር 13 ቀን 2017 ዓ.ም
=====================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
ትዊተር: twitter.com/NISIRInternati1
ዮቱብ፣ https://youtube.com/@nibcnewsethiopia?si=oM5AASTB3fSDK53F
ቴሌግራም: https://t.me/nisirbroadcasting
ቲክታክ:- tiktok.com/@nisirbroadcas…
ዌብሳይት : https://nisirbroadcasting.com/
WhatsApp: +1 (252) 574‑6084
Telegram: +1 (252) 574‑6084
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ማቹ ወጣት ሲናገር እንደተሰማው “እኔም የእናንተው ነኝ” ሲላቸው ተሰምቷል፤ “የእናንተው ነኝ” ሲላቸው አንድም “እኔም እንደ እናንተው ኦሮሞ ነኝ” እያላቸው ነው አልያም “እኔም እንደ እናንተ አማራ ነኝ” እያላቸው ነው። ከዚህ ውጪ አይሆንም።
ስለዚህ “እኔም እንደ እናንተ አማራ ነኝ” የሚል ከሆነ ተጎጂው አማራ ነው፤ ምንም እንኳን ጉዳዩ አሰቃቂ ቢሆንም ግን “ኦሮሞ ነው” እያሉ መብሰክሰኩ እና ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ማያያዙ ራስን ማታለል ነው የሚሆነው።
ልጁ “እኔም እንደ እናንተው ኦርሞ ነኝ” ከሆነ ያለው ገዳዮቹ ኦሮሞዎች ናቸው ማለት ነው። ይህም ምናልባትም አስገድዶ እያፈሰ ያለው ብልፅግና የተሻለ አማራጭ አድርጎ ያሰበው በዚህ መልክ ቅስቀሳ ማድረግን ሊሆን ይችላል። ይህ ከሆነ ደግሞ አራጁ እራሱ የኦሮሞ ብልፅግና ነው ማለት ነው።
ስለሆነም የኦሮሞ ህዝብም ሆነ ሌላው ማህበረሰብ የብልፅግና ካድሬዎችና እና አማራ ጠሎች የሚሉትን ጭፍን የእውር ድንብር ጉዞ አቁሞ እውነታውን ሊመረምር፣ ይልቁንም ለፖለቲካ ፍጆታ ሲባል እየታረደ ላለው ወገኑ ድምፅ ሊሆን፣ ለፖለቲካ ሲባል ንፁሃንን እያረደ ያለውን አራጅ መንግስት ሊያወግዝ ይገባል።
ይሄው ነው።
የጨፍጫፊው አብይ አህመድ አገዛዝ ስንቱን ጀግና በሰበብ አስባቡ የገደለና ያስገደለ አገዛዝ መሆኑን ሁሉም የሚያውቀው ሃቅ ሆኖ ሳለ በዚህና መሰል ድራማዎች መታለልም፣ ሰለባ መሆንም መቆም አለበት።
ማቹ ወጣት ኦሮሞ እንደሆነ በራሱ ቪዲዮም በቤተሰቡ ንግግርም ተገልጿል። ስለዚህ “እኔም የእናንተው ነኝ” ሲል እሱም ኦሮሞ ገዳዮቹም ኦሮሞ መሆናቸውን እየገለፀ ነው። እንግዲህ ኦሮሞው ነው ልጁን ለፖለቲካ ሲባል “ጋ*ላ” እያለ እየሰደበ ያረደው። ያሳዝናል፤ ለፖለቲካ ሲባል በንፁህ ወገን ላይ በዚህ ልክ መጨከን በጣም የሚያሳዝን ነው።
ይህ አገዛዝ የጃዋርን ፖለቲካ ለመግደል ሃጫሉ ሁንዴሳን፣ የአብን እና የባልደራስን ትግል ለማኮላሸት እነ ዶ/ር አምባቸውን የበላ ጭራቅ አገዛዝ መሆኑን እናውቃለን። እየሆነ ያለውም ይሄው ነው።
ንቃ! አለባቸው ግርማ
ድል አለማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
ንሥር ብሮድካስት መረጃ
አርብ ህዳር 13 ቀን 2017 ዓ.ም
=====================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
ትዊተር: twitter.com/NISIRInternati1
ዮቱብ፣ https://youtube.com/@nibcnewsethiopia?si=oM5AASTB3fSDK53F
ቴሌግራም: https://t.me/nisirbroadcasting
ቲክታክ:- tiktok.com/@nisirbroadcas…
ዌብሳይት : https://nisirbroadcasting.com/
WhatsApp: +1 (252) 574‑6084
Telegram: +1 (252) 574‑6084