Репост из: Exit News 👁️🗨️
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ 366 የሕክምና ተማሪዎችን አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
ዩኒቨርሲቲው የሕክምና ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ይህ ለ40ኛ ጊዜ ነው።
📄
@Exitnewss
ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
ዩኒቨርሲቲው የሕክምና ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ይህ ለ40ኛ ጊዜ ነው።
📄
@Exitnewss