በአዲስ የመመዘኛ መስፈርት ዳግም ምዝገባ ካደረጉ 273 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ አንድም ተቋም መስፈርቱን እንዳላሟላ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ገለፀ፡፡
ባለሥልጣኑ አዲስ ባወጣው መመዘኛ 273 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም ምዝገባ ያደረጉ ሲሆን፤ 84 ተቋማት ባለመቅርባቸው መሰረዛቸው ይታወሳል፡፡
ተቋማቱ መስፈርቱን እንዲያሟሉ ተጨማሪ 45 ቀናት የጊዜ ገደብ መቀመጡን በባለሥልጣኑ የፈቃድ አሰጣጥና የጥራት ኦዲት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ውብሸት ታደለ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል።
በተጨማሪ የጊዜ ገደብ ተማሪዎች መመዘኛውን አሟልተው ወደሚገኙ ተቋማት ተዛውረው እንዲማሩ ማድረግን ጨምሮ የተለያዩ አማራጮችን ባለሥልጣኑ እንደሚጠቀም አመልክተዋል። #FMC
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
ባለሥልጣኑ አዲስ ባወጣው መመዘኛ 273 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም ምዝገባ ያደረጉ ሲሆን፤ 84 ተቋማት ባለመቅርባቸው መሰረዛቸው ይታወሳል፡፡
ተቋማቱ መስፈርቱን እንዲያሟሉ ተጨማሪ 45 ቀናት የጊዜ ገደብ መቀመጡን በባለሥልጣኑ የፈቃድ አሰጣጥና የጥራት ኦዲት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ውብሸት ታደለ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል።
በተጨማሪ የጊዜ ገደብ ተማሪዎች መመዘኛውን አሟልተው ወደሚገኙ ተቋማት ተዛውረው እንዲማሩ ማድረግን ጨምሮ የተለያዩ አማራጮችን ባለሥልጣኑ እንደሚጠቀም አመልክተዋል። #FMC
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete