እንኳን ደስ አላችሁ!
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉 🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ልዩ የምርቃትና የታሪክ ትስስር አገራዊ የመውጫ ፈተና ሙሉ በሙሉ በማለፍ የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ለምትመረቁ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ እጩ ምሩቃን እንኳን ደስ አላችሁ።
የዩኒቨርሲቲያችን 70ኛ ዓመት፣ የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታላችን 100ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል በሚከበርበት በዚህ ታሪካዊ ዓመት ተመራቂዎች በመሆናቸው ልዩ ያደርጋቸዋል። በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ! ያለፉት ዓመታት የህክምና ተማሪዎች የምረቃት ሥነ-ስርዓት በከፊል ማስፈንጠሪያውን ከፍተው ይመልከቱ፡፡
መጭው ጊዚያችሁ ብሩህ እንዲሆንላችሁም እንመኛለን።
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
@uofgondar
@tenamereja
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉 🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ልዩ የምርቃትና የታሪክ ትስስር አገራዊ የመውጫ ፈተና ሙሉ በሙሉ በማለፍ የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ለምትመረቁ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ እጩ ምሩቃን እንኳን ደስ አላችሁ።
የዩኒቨርሲቲያችን 70ኛ ዓመት፣ የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታላችን 100ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል በሚከበርበት በዚህ ታሪካዊ ዓመት ተመራቂዎች በመሆናቸው ልዩ ያደርጋቸዋል። በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ! ያለፉት ዓመታት የህክምና ተማሪዎች የምረቃት ሥነ-ስርዓት በከፊል ማስፈንጠሪያውን ከፍተው ይመልከቱ፡፡
መጭው ጊዚያችሁ ብሩህ እንዲሆንላችሁም እንመኛለን።
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
@uofgondar
@tenamereja