ሰበር -ዜና 😟😟‼
ሰበር -ዜና 😟😟‼
የኤርትራ መንግሥት የክተት አዋጅ‼️
የኤርትራ መንግስት ዕድሜያቸው ከ60 ዓመት በታች የሆኑ ዜጎችን የውትድርና ስልጠና እንዲሰጥ እና እንዲለማመዱ ለሁሉም ክልሎች አስተዳደር መመሪያ ማውጣቱን ምንጮች ገልጸዋል‼️
ይህ እርምጃ ከግዳጅ የተበተኑ፣ተጠባባቂ የነበሩ እና ቀደም ሲል በማገልገል ላይ የነበሩትን ያካትታል።
በተጨማሪም ያገቡ ሴት ወታደሮች እና ልጆች ያሏቸው ወደ ወታደራዊ ክፍላቸው እንዲመለሱ ታዘዋል።
በመመሪያው መሰረት እድሜያቸው ከ50 በታች የሆኑ ግለሰቦች ከሀገር እንዳይወጡ የተከለከሉ ሲሆን ይህ የግዳጅ ምልመላ እና በእንቅስቃሴ ላይ የተጣለው እገዳ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል። የክልል አስተዳደሮች የሚመለከታቸውን ዜጎች የማሳወቅ፣ የመመዝገብ እና የማሰባሰብ ስራ መጀመራቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል።
ጦርነቱ ከጎረቤት ኢትዮጵያ ጋር ሊሆን ይችላል ተብሎ ስለሚገመት ይህ ድንገተኛ እና ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ቅስቀሳ በኤርትራ ማህበረሰብ ዘንድ ድንጋጤ ፈጥሯል።
የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዚደንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ "የኤርትራ መንግሥት የፕርቶሪያ ስምምነትን ያልተቀበሉ ሰዎችን በማሳተፍ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል አዲስ ግጭት ለመቀስቀስ እየሰራ ነው" የሚል ሀሳብ ለአልጀዚራ እንግሊዘኛው ክፍል በኩል ተሰራጭቶ እንደነበር ይታወሳል።
ይህን መረጃ የወሰደው በሰብዓዊ መብት ዙሪያ ከሚሰራ ከአንድ ትልቅ አለም አቀፍ ግበረሰናይ ድርጅት/ ከኤርትራ ቅርንጫፍ ነው።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇
https://t.me/thejamalnews
#the_ጀማል
ሰበር -ዜና 😟😟‼
የኤርትራ መንግሥት የክተት አዋጅ‼️
የኤርትራ መንግስት ዕድሜያቸው ከ60 ዓመት በታች የሆኑ ዜጎችን የውትድርና ስልጠና እንዲሰጥ እና እንዲለማመዱ ለሁሉም ክልሎች አስተዳደር መመሪያ ማውጣቱን ምንጮች ገልጸዋል‼️
ይህ እርምጃ ከግዳጅ የተበተኑ፣ተጠባባቂ የነበሩ እና ቀደም ሲል በማገልገል ላይ የነበሩትን ያካትታል።
በተጨማሪም ያገቡ ሴት ወታደሮች እና ልጆች ያሏቸው ወደ ወታደራዊ ክፍላቸው እንዲመለሱ ታዘዋል።
በመመሪያው መሰረት እድሜያቸው ከ50 በታች የሆኑ ግለሰቦች ከሀገር እንዳይወጡ የተከለከሉ ሲሆን ይህ የግዳጅ ምልመላ እና በእንቅስቃሴ ላይ የተጣለው እገዳ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል። የክልል አስተዳደሮች የሚመለከታቸውን ዜጎች የማሳወቅ፣ የመመዝገብ እና የማሰባሰብ ስራ መጀመራቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል።
ጦርነቱ ከጎረቤት ኢትዮጵያ ጋር ሊሆን ይችላል ተብሎ ስለሚገመት ይህ ድንገተኛ እና ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ቅስቀሳ በኤርትራ ማህበረሰብ ዘንድ ድንጋጤ ፈጥሯል።
የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዚደንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ "የኤርትራ መንግሥት የፕርቶሪያ ስምምነትን ያልተቀበሉ ሰዎችን በማሳተፍ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል አዲስ ግጭት ለመቀስቀስ እየሰራ ነው" የሚል ሀሳብ ለአልጀዚራ እንግሊዘኛው ክፍል በኩል ተሰራጭቶ እንደነበር ይታወሳል።
ይህን መረጃ የወሰደው በሰብዓዊ መብት ዙሪያ ከሚሰራ ከአንድ ትልቅ አለም አቀፍ ግበረሰናይ ድርጅት/ ከኤርትራ ቅርንጫፍ ነው።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇
https://t.me/thejamalnews
#the_ጀማል