በምን ጉዳይ ላይ ጠለቅ ያለ ጹሑፍ ማቅረብ ይፈልጋሉ?
"ሐሳብ አለኝ" የዲጂታል መጽሔት 2ኛ ዕትም የጹሑፍ ማሰባሰብ ሥራ ተጀምሯል።
ለወጣት ጋዜጠኞች፤ በተለያየ የሙያ መስክ ተሰማርተው በሞያቸው ባዳበሩት ክህሎትና እውቀት ለማኅበረሰብ ለውጥ አስተዋጽኦ ማበርከት ለሚፈልጉ ጸሐፊያን አሁን እድሉ ተመቻችቷል።
በምትኖሩበት አከባቢ እንዲሁም ባላችሁበት የዲጂታል ሥነ-ምዳር ብዙ የምትታዘቡት ጉዳይ አለ በየትኛው ላይ ጥናት አድርጋችሁ መጽሐፍ ትፈልጋላችሁ?
ወጣት ጋዜጠኛ፤ የመብት ተሟጋች፤ በተለያዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ለማኅበረሰብ ንቃተ ህሊና ለምትተጉ ሁሉ መድረኩ ለእናንተም ጭምር ክፍት ነው።
በምርምርና ጥናት ላይ ያላችሁ ወጣት መምህራን፤ ተማሪዎች እንዲሁም ባለሞያዎች ሥራዎቻችሁን የምታቀርቡበት መድረክ ተመቻችቷል።
አሁን ጹሑፍ በማሰባሰብ ሂደት ላይ የምንገኝ ሲሆን በሐሳብ አለኝ የዲጂታል መጽሔት እንዲሁም በ Concepthub.net ላይ ጹሑፋችሁን በመላክ ማሳተም ትችላላችሁ።
🕒 በእስከ ታህሳስ 25 ድረስ የጹሑፉን ዋና ሐሳብ (Abstract) ይላኩ!
👥 በቡድን የሚሳተፉ ይበረታታሉ!
📱 ጹሑፉን ለማስገባት እንዲሁም መረጃ ለመጠየቅ @concepthubeth_bot ይጠቀሙ።
@tikvahethmagazine @Concepthubeth
"ሐሳብ አለኝ" የዲጂታል መጽሔት 2ኛ ዕትም የጹሑፍ ማሰባሰብ ሥራ ተጀምሯል።
ለወጣት ጋዜጠኞች፤ በተለያየ የሙያ መስክ ተሰማርተው በሞያቸው ባዳበሩት ክህሎትና እውቀት ለማኅበረሰብ ለውጥ አስተዋጽኦ ማበርከት ለሚፈልጉ ጸሐፊያን አሁን እድሉ ተመቻችቷል።
በምትኖሩበት አከባቢ እንዲሁም ባላችሁበት የዲጂታል ሥነ-ምዳር ብዙ የምትታዘቡት ጉዳይ አለ በየትኛው ላይ ጥናት አድርጋችሁ መጽሐፍ ትፈልጋላችሁ?
ወጣት ጋዜጠኛ፤ የመብት ተሟጋች፤ በተለያዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ለማኅበረሰብ ንቃተ ህሊና ለምትተጉ ሁሉ መድረኩ ለእናንተም ጭምር ክፍት ነው።
በምርምርና ጥናት ላይ ያላችሁ ወጣት መምህራን፤ ተማሪዎች እንዲሁም ባለሞያዎች ሥራዎቻችሁን የምታቀርቡበት መድረክ ተመቻችቷል።
አሁን ጹሑፍ በማሰባሰብ ሂደት ላይ የምንገኝ ሲሆን በሐሳብ አለኝ የዲጂታል መጽሔት እንዲሁም በ Concepthub.net ላይ ጹሑፋችሁን በመላክ ማሳተም ትችላላችሁ።
🕒 በእስከ ታህሳስ 25 ድረስ የጹሑፉን ዋና ሐሳብ (Abstract) ይላኩ!
👥 በቡድን የሚሳተፉ ይበረታታሉ!
📱 ጹሑፉን ለማስገባት እንዲሁም መረጃ ለመጠየቅ @concepthubeth_bot ይጠቀሙ።
@tikvahethmagazine @Concepthubeth