በቁጥጥር ሥር ውለዋል!
የአምቦ ከተማ አስተዳደር ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመተባበር በአንቦ ዩኒቨርስቲ ተማሪ የነበሩና የሃይማኖት ስም በማጥፋት ወንጀል የተጠረጠሩ ሦስት ተማሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
ተማሪዎቹ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ በቲክቶክ ላይ ሲሳለቁ የሚያሳይ ቪዲዮ ከለቀቁ በኋላ በርካቶችን አስቆጥቷል።
በዚህ ድርጊት ላይ የተሳተፉ እና በማህበራዊ ገጾች ላይ የለጠፉ ሦስት ተማሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን የአምቦ ዩኒቨርሲቲም የዲሲፕሊን ቅጣት ለማስተላለፍ አቅጣጫ ማስቀመጡን አስተውቋል።
@tikvahethmagazine
የአምቦ ከተማ አስተዳደር ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመተባበር በአንቦ ዩኒቨርስቲ ተማሪ የነበሩና የሃይማኖት ስም በማጥፋት ወንጀል የተጠረጠሩ ሦስት ተማሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
ተማሪዎቹ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ በቲክቶክ ላይ ሲሳለቁ የሚያሳይ ቪዲዮ ከለቀቁ በኋላ በርካቶችን አስቆጥቷል።
በዚህ ድርጊት ላይ የተሳተፉ እና በማህበራዊ ገጾች ላይ የለጠፉ ሦስት ተማሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን የአምቦ ዩኒቨርሲቲም የዲሲፕሊን ቅጣት ለማስተላለፍ አቅጣጫ ማስቀመጡን አስተውቋል።
@tikvahethmagazine