#Update
በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ "ኢፋ ቢያ" በተባለው ቦታ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሟቾች ቁጥር 26 አልፏል ሲል ኤፍ ኤም ሲ አፋን ኦሮሞ ዘግቧል።
የዞኑን የትራፊክ ቢሮ ጠይቆ በሰራው ዘገባ 42 ሰዎች ከፍተኛ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ እንደሚገኙ ጠቅሷል።
የቢሮው ኃላፊ ኢኒስፔክተር አስናቀ መስፍን የሟቾች ቁጥር ከዚህም ከፍ ሊል እንደሚችል አስረድተዋል።
@tikvahethmagazine
በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ "ኢፋ ቢያ" በተባለው ቦታ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሟቾች ቁጥር 26 አልፏል ሲል ኤፍ ኤም ሲ አፋን ኦሮሞ ዘግቧል።
የዞኑን የትራፊክ ቢሮ ጠይቆ በሰራው ዘገባ 42 ሰዎች ከፍተኛ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ እንደሚገኙ ጠቅሷል።
የቢሮው ኃላፊ ኢኒስፔክተር አስናቀ መስፍን የሟቾች ቁጥር ከዚህም ከፍ ሊል እንደሚችል አስረድተዋል።
@tikvahethmagazine