ዩናይትድ ተጨዋች ለማስፈረም ተቃርቧል !
ማንችስተር ዩናይትድ የአርሰናሉን ወጣት የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች አይደን ሄቨን ለማስፈረም መቃረባቸው ተገልጿል።
ቀያዮቹ ሴጣኖች የ 18ዓመቱን ተስፈኛ ተከላካይ አይደን ሄቨን ለማስፈረም ከአርሰናል ጋር በክፍያ ዙሪያ ለስምምነት መቃረባቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ተጨዋቹ ባለፈው ሳምንት ማንችስተር ዩናይትድ ከሬንጀርስ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም በመገኘት መታደም ችሏል።
በሌላ በኩል ማንችስተር ዩናይትድ የሊቼውን ተከላካይ ፓትሪክ ዶርጉ ለማስፈረም የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው መቀጠላቸው ተነግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ የአርሰናሉን ወጣት የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች አይደን ሄቨን ለማስፈረም መቃረባቸው ተገልጿል።
ቀያዮቹ ሴጣኖች የ 18ዓመቱን ተስፈኛ ተከላካይ አይደን ሄቨን ለማስፈረም ከአርሰናል ጋር በክፍያ ዙሪያ ለስምምነት መቃረባቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ተጨዋቹ ባለፈው ሳምንት ማንችስተር ዩናይትድ ከሬንጀርስ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም በመገኘት መታደም ችሏል።
በሌላ በኩል ማንችስተር ዩናይትድ የሊቼውን ተከላካይ ፓትሪክ ዶርጉ ለማስፈረም የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው መቀጠላቸው ተነግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe